Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የኢሬቻ በዓል የሚከበርበት ኢሬቻ ሆረ-ፊንፊኔና አካባቢውን የማፅዳት መርሐ-ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኢሬቻ በዓል የሚከበርበት ኢሬቻ ሆረ-ፊንፊኔ እና አካባቢውን የማፅዳት መርሐ-ግብር ተካሄደ፡፡ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ ጥራቱ በየነ እና ሌሎች የመንግስት ስራ ሃላፊዎች፣ አባገዳዎች፣…

የተልባ ጥቅሞች በጥቂቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተልባ በለስላሳና ገንቢ ጣዕሙ ይታወቃል፤ ይህም በተለያዩ የምግብ አሰራሮችን በመጠቀም ለጤና የሚያስፈልግን ንጥረ ነገሮች ማግኘት ይቻላል፡፡ ተልባ በተለያዩ ንጥረ -ነገሮች የበለጸገ ነው፡፡ ይህም ካሎሪ፣ ካርቦሃይድሬት፣ ፋይበር፣ ስብ፣ ፕሮቲን፣…

ከልክ ያለፈ ቁጣ የህፃናትን አዕምሯዊ እድገት እንደሚጎዳ ጥናቶች አመላከቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላጆች፣ አስተማሪዎች፣ የህፃናት አሰልጣኞች እና ሌሎች ሰዎች በህፃናት ላይ የሚያሳዩት ከልክ ያለፈ ቁጣ የህፃናትን አዕምሯዊ እድገት እንደሚጎዳ ጥናቶች አመላክተዋል፡፡ ‘ቻይልድ አቢዩዝ’ በሚል ርዕስ በታተመ የጥናት ሰነድ በልጆች ላይ የሚደረግ…

የተልባ ጥቅሞች በጥቂቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተልባ በለስላሳና ገንቢ ጣዕሙ ይታወቃል፤ ይህም በተለያዩ የምግብ አሰራሮችን በመጠቀም ለጤና የሚያስፈልግን ንጥረ ነገሮች ማግኘት ይቻላል፡፡ ተልባ በተለያዩ ንጥረ -ነገሮች የበለጸገ ነው፡፡ ይህም ካሎሪ፣ ካርቦሃይድሬት፣ ፋይበር፣ ስብ፣ ፕሮቲን፣…

ዓየር መንገዱ ወደ ማልታ የቻርተር በረራ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ ማልታ የመጀመሪያውን የቻርተር በረራ ማካሄዱን አስታወቀ፡፡ በቻርተር በረራው ከ100 በላይ ኢትዮጵያውያን ጎብኚዎች መካተታቸውን የዓየር መንገዱ መረጃ ያመላክታል፡፡ በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የማልታ አምባሳደር…

ለኢንዱስትሪዎች የሚውል የጨው ግብዓት ለማቅረብ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለምግብ፣ ለመጠጥ፣ ለኬሚካል እንዲሁም ለቆዳ ፋብሪካዎች እና ኢንዱስትሪዎች የሚውል በቂ የጨው ግብዓት ለማቅረብ እየተሠራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለኢንዱስትሪ ግብዓት በሚውል ጨው አቅርቦት ዙሪያ የሚስተዋሉ ችግሮችና መፍትሄዎች…

አቶ ደስታ ሌዳሞ ከዩ ኤስ ኤይድ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የረድዔት ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) በኢትዮጵያ ዳይሬክተር ስኮት ሆክላንደር የተመራ ልዑክን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በውይይታቸውም በክልሉ በድርጅቱ ድጋፍ በርካታ ሥራዎች…

ሞሮኮ፣ ስፔን እና ፖርቹጋል የ2030 የዓለም ዋንጫን እንደሚያዘጋጁ ፊፋ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሞሮኮ፣ ስፔን እና ፖርቹጋል በ2030 የሚካሄደውን የዓለም ዋንጫ በጋራ እንደሚያዘጋጁ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማኅበር የበላይ ጠባቂ (ፊፋ) አስታውቋል፡፡ በውድድሩ መክፈቻ የሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች በኡራጓይ፣ አርጀንቲና እና ፓራጓይ…

ፖሊስ የተሰረቁ 9 ተሽከርካሪዎችን ለባለቤቶቻቸው እንዲመለሱ ማድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ባደረገው ጥናትና ክትትል በተለያየ ጊዜ የተሰረቁ ዘተኝ ተሽከርካሪዎችን በመያዝ ለባለቤቶቻቸው እንዲመለሱ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ በወንጀሉ የተለያየ ድርሻ ያላቸው 26 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውም ተገልጿል፡፡…