Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ክልል ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሂዷል፡፡ መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ በውይይት መድረኩ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ም/ርዕሰ…

በድሬዳዋ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች በተገኙበት ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ(ዶ/ር)፣ የብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ ጸጋዬ ማሞ፣…

በተለያዩ 20 ከተሞች ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በተለያዩ 20 ከተሞች ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡ መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና”በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ በሕዝባዊ ውይይቱ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ…

የሕዝብን ጥያቄ አውቆ ችግሮችን ለመፍታት የተካሄዱት ውይይቶች ሚና ከፍተኛ ነው- አመራሮች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ጥያቄዎችን አውቆ ችግሮችን ለመፍታት በተለያዩ አካባቢዎች በመንግስት አሰናጅነት የተካሄዱ ውይይቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑን የተፎካካሪ ፓርቲዎች አመራሮች ገለጹ፡፡ ባለፉት ቀናት በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች በመንግሥት አዘጋጅነት ሕዝባዊ ውይይቶች…

የተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦትስዋና፣ የኮትዲቯር፣ የላይቤሪያ እና የቤኒን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በ44ኛው የአስፈፃሚዎች ስብሰባ ላይ ለመካፈል ማምሻውን አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ የቦትስዋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለሞጋንግ ክዋፔ (ዶ/ር) እና የኮትዲቯር የውጭ ጉዳይ…

አቶ ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች ቀብሪደሃር ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች በሶማሌ ክልል ነገ የሚካሄደውን ሕዝባዊ ውይይት ለመምራት ቀብሪደሃር ገብተዋል፡፡ አመራሮቹ ቀብሪደሃር ሲደርሱ የክልልና የዞን አመራሮች እንዲሁም የአካባቢው ማኅበረሰብ አቀባበል…

ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ነገ የሚካሄደውን የሕዝብ ውይይት ለመምራት ጋምቤላ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች ነገ የሚካሄደውን ሕዝባዊ ውይይት ለመምራት ጋምቤላ ከተማ ገብተዋል፡፡ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎቹ ጋምቤላ ሲደርሱ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል…

ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ሕዝባዊ ውይይቶችን ለመምራት ሠመራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት “ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሐሳብ በ20 ከተሞች ሕዝባዊ ውይይቶች ይካሄዳሉ፡፡ በአፋር ክልል የሚካሄደውን ሕዝባዊ ውይይት ለመምራትም የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ…

አቶ አወሉ አብዲና መለስ ዓለሙ ጅግጅጋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት “ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሐሳብ በ20 ከተሞች ሕዝባዊ ውይይቶች ይካሄዳሉ፡፡ በሶማሌ ክልል የሚካሄደውን ሕዝባዊ ውይይት ለመምራትም የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ…

2ኛው ዙር የመውጫ ፈተና ዛሬ መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዙር የመውጫ ፈተና በዛሬው ዕለት በጤና መርሐ-ግብሮች መሰጠት መጀመሩን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ዛሬ መሰጠት በጀመረው የመውጫ ፈተናም ጠዋት 15 ሺህ 440 ተማሪዎች በ23 የጤና መርሐ-ግብሮች መፈተና መውሰዳቸው ተገልጿል፡፡…