Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮዮጵያ 650 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ መርሐ -ግብር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮዮጵያ 650 ሚሊየን ዩሮ ዓመታዊ የባለብዙ ዘርፍ የድጋፍ መርሐ-ግብር ይፋ አድርጓል። የድጋፍ ማዕቀፉን የአውሮፓ ህብረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን እና የገንዘብ…

ብልጽግና ፓርቲ ሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማ እንዲሆን ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማ እንዲሆን የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ በሀገራዊ ምክክሩ ንቁ ተሳታፊ ለመሆን ዝግጅት መድረጉንም አቶ አደም ፋራህ ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ…

ለልዩ ፍላጎት ተማሪዎች ከ10 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የትምህርት ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ለልዩ ፍላጎት ተማሪዎች 10 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የትምህርት ቁሳቁሶች ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል። የትምህርት ቢሮው መርሐ-ግብሩን ያሰናዳው "ተደራሽና አካታች ፍትኀዊ የትምህርት አገልግሎት ለልዩ ፍላጎት…

የጨልጨል መስኖ ልማት ፕሮጀክት በ2018 በጀት ዓመት ይጠናቀቃል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ5 ነጥብ 15 ቢሊየን ብር ግንባታው እየተከናወነ የሚገኘው የጨልጨል መስኖ ልማት ፕሮጀክት በ2018 በጀት ዓመት መጨረሻ ላይ እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ፡፡ የጨልጨል መስኖ ልማት ፕሮጀክት በመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ባለቤትነት በኦሮሚያ ክልል…

የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በወቅታዊ ሁኔታ ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች "የሕግ የበላይነት የወቅቱ አንገብጋቢ ጥያቄ" በሚል መሪ መልዕክት እየተወያዩ ነው። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች የተገኙበት የውይይት መድረክ ዋና ዓላማ…

ኢትዮጵያና የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ በአቪዬሽን ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 22 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ በአቪዬሽን ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ፍራንሷ ኤድሊ ፎሎት የተመራ ልዑክ…

ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውኅሎት የተደገፈ ዲጂታል “ስቴትስኮፕ”ን በመጠቀም በአፍሪካ 2ኛዋ ሀገር ሆነች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰው ሠራሽ አስተውኅሎት (አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ) ቴክኖሎጂ የተደገፈ ዲጂታል "ስቴትስኮፕ" በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኗል፡፡ አዲሱ ዲጂታል ስቴትስኮፕን ለሕክምና ባለሙያዎች የማስተዋወቅ ሥነ - ሥርዓት በጥቁር አንበሳ…

የየም ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል ‘ሄቦ’ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የየም ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል 'ሄቦ' ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል የመጡ የብሔረሰቡ ተወላጆች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና ምሁራን በተገኙበት በሳጃ ከተማ ተከብሯል፡፡ በዕለቱም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የየም ዞን ምስረታ መርሐ ግብር…

የ12ኛ ክፍል የመልስ መስጫ ወረቀቶችን ደብቆ ወደ እርማት አዳራሽ ሊገባ ነበር የተባለ ግለሰብ ተከሰሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና 33 የመልስ መስጫ ወረቀቶችን ደብቆ ወደ ፈተና ማረሚያ አዳራሽ ሊገባ ነበር የተባለ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ሠራተኛ ተከሰሰ። በተደረገ ክትትል በፍተሻ የመልስ መስጫ ወረቀቶችን…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ በ2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና ኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል። ዩኒቨርሲቲዉ በማስተማር ሂደቱ በዋናነት ትኩረት የሚያደርግባቸው የክልል አመራርና ሰራተኞች አቅም ግንባታ፣ የተቋማት የለውጥ…