Fana: At a Speed of Life!

ለናኖ ቴክኖሎጂ ዕድገት አስተዋጽኦ ያበረከቱ 3 ሳይንቲስቶች በኬሚስትሪ ዘርፍ የኖቤል ሽልማት አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ናኖ ቴክኖሎጂ” አሁን ያለበት ደረጃ እንዲደርስ ትልቅ ሚና ያበረከቱ 3 ሳይንቲስቶች በኬሚስትሪ ዘርፍ የ2023ን የኖቤልን ሽልማት አሸንፈዋል፡፡ ሞንጊ ባዌንዲ፣ ሉዊስ ብሩስ እና አሌክሲ ኤኪሞቭ የተባሉት የኬሚስትሪ ተመራማሪዎች የዘንድሮውን…

የፓሌርሞ ኮንቬንሽን ሚኒስትሮች ኮንፈረንስ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተሳተፈችበት 20ኛው የፓሌርሞ ኮንቬንሽን ሚኒስትሮች ኮንፈረንስ ጉባኤ ተጠናቋል፡፡ በርካታ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት በተገኙበት በዚህ ኮንፈረንስ በሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዱአለም የተመራ የኢትዮጵያ ልኡካን ቡድን…

የኢትዮጵያና ሳዑዲን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ ብርቱካን አያኖ በኢትዮጵያ ከሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ፋሃድ ኦባይዱላህ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ኢትዮጵያ እና ሳዑዲ ዓረቢያ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች…

ጤና ሚኒስቴርና ዩኤንኤፍፒኤ በሰብዓዊ ምላሽ ላይ ያላቸውን ትብብር ለማሳደግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር እና የመንግሥታቱ ድርጅት የሥነ-ሕዝብ ፈንድ (ዩኤንኤፍፒኤ) በሰብዓዊ ምላሽ እና ሌሎች ዘርፎች ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማሳደግ ተስማምተዋል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ ከመንግሥታቱ ድርጅት የሥነ-ሕዝብ ፈንድ…

በመዲናዋ በ10 ሺህ ተቋማት ላይ ብክለትን በሚመለከት ጥብቅ ቁጥጥር ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ 10 ሺህ አምራችና አገልግሎት ሰጪ የመንግስትና የግል ተቋማት ላይ ብክለትን በሚመለከት ጥብቅ ቁጥጥር ሊደረግ ነው። ቁጥጥር የሚደረገው የግልና የመንግስት ሆስፒታሎች፣ ሆቴሎች፣ ትምህርት ቤቶችን ጨምሮ ሌሎችም…

የኢትዮ-ሞሮኮ የቢዝነስ ፎረምን በጋራ ለማዘጋጀት ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው 2024 የኢትዮጵያና ሞሮኮ የቢዝነስ ፎረምን በጋራ ለማዘጋጀት የሚያስችል ስምምነት ተደርጓል፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር ከሆኑት ናሻ አልዊ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው…

ከ546 ሺህ በላይ ካሬ ሜትር ስፋት ያላቸው የልማት ሥራዎች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተገነቡ ጠቅላላ ስፋታቸው 546 ሺህ 200 ካሬ ሜትር የሆኑ የተለያዩ የልማት ሥራዎች ለአገልግሎት ክፍት መሆናቸው ተገለጸ፡፡ ለአገልግሎት ክፍት የሆኑት መሠረተ ልማቶችም÷ የመንገድ አካፋይ፣ ዳርቻና…

በፕላን የሚመሩ ከተሞችን መፍጠር ኅገ-ወጥነትን ለማስወገድ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕላን የሚመሩ ከተሞችን መፍጠር ኅገ-ወጥነትን ለማስወገድ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፖርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አብርሃም ማርሻሎ ተናገሩ ። በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ “ስማርት ሲቲ”ዎችን ለመፍጠር በትኩረት መሥራት…

የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት ኬቨን ማካርቲን ከአፈ-ጉባዔነታቸው አነሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት የሪፐብሊካኑን አፈ-ጉባዔ ኬቨን ማካርቲ ከሥልጣን አነሳ፡፡ ምክር ቤቱ ኬቨን ማካርቲን 216 ለ 210 በሆነ ያልተጠበቀ ድምፅ ከሥልጣናቸው ያነሳው በፓርቲያቸው ውስጥ በፈጠሩት አለመግባባት ነው ተብሏል፡፡…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት 2ኛ መደበኛ ስብሰባ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ በስብሰባው በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሏል፡፡ በተጨማሪም በ100 ቀናት እቅድ አተገባበር…