Fana: At a Speed of Life!

“ፖለቲካችን ከነፍጥ ትግል ወደ ሃሳብ ትግል መቀየር አለበት” – አቶ ሳዳት ነሻ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)"ፖለቲካችን ከነፍጥ ትግል ወደ ሃሳብ ትግል መቀየር አለበት"ሲሉ የብልፅግና ሥራ አስፈፃሚ አባልና በሚኒስትር ማዕረግ የብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሳዳት ነሻ ገለጹ፡፡ "ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና…

ችግሮችን ለመፍታት መደማመጥና መነጋገርን ማስቀደም ይኖርብናል – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ችግሮችን ለመፍታት መደማመጥና መነጋገርን ማስቀደም ይኖርብናል ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተናገሩ፡፡ "ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሠላምና ሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ሃሳብ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለቻይና ሕዝብና መንግስት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለቻይና ሕዝብ እና መንግሥት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷አዲሱ ዓመት የብልጽግና…

የህዝብ ውግንና ያለው ለውጥን የሚመራ አመራር ሊፈጠር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ውግንና ያለውና ለውጥን የሚመራ አመራር ሊፈጠር እንደሚገባ የአጋሮ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ "ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላም እና ሁለንተናዊ ብልጽግና" በሚል መሪ ሃሳብ በአጋሮ ከተማ ህዝባዊ ውይይት…

ወደ መዲናዋ የገባ 44 ክላሽንኮቭ እና አንድ መትረየስ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የሌላ ተሽከርካሪን ሰሌዳ በመጠቀም በተሽከርካሪ አካል ውስጥ ተደብቆ ወደ አዲስ አበባ የገባ 44 ክላሽንኮቭ እና አንድ መትረየስ የጦር መሳሪያ መያዙን አዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የኮልፌ ቀራኒዩ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ…

የኦሮሞና ሲዳማ ሕዝቦች ላይነጣጠሉ የተጋመዱ ሕዝቦች ናቸው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሻሸመኔ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ በመድረኩ የተገኙት የሲዳማ ክልል ርዕሰ…

በመቱ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል መቱ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡ መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ በውይይት መድረኩ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር…

በወላይታ ሶዶ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ2 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ሶዶ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በ23 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱ ተገልጿል፡፡ አደጋው ዛሬ ከጠዋቱ 2 ሰዓት 30 ላይ ከባድ የጭነት ተሳቢ ተሽከርካሪ ከሕዝብ ማመላለሻ፣…

በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች እህልና አልሚ ምግብ እየተጓጓዘ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በትግራይ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ከ23 ሺህ ኩንታል በላይ እህልና አልሚ ምግብ እየተጓጓዘ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ወደ ትግራይ ክልል ከትናንት ጀምሮ እያጓጓዘ ያለው እህልና አልሚ ምግብ…

ጉምሩክ ኮሚሽን 97 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉምሩክ ኮሚሽን በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት 97 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን ገለጸ፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ እንዳሉት ÷ባለፉት ስድስት ወራት ከተለያዩ የገቢ አርዕስቶች 103 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ…