Fana: At a Speed of Life!

በሮቤ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሮቤ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡ መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እተካሄደው፡፡ በውይይት መድረኩ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር…

ከ8 ነጥብ 1 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ ደርሷል -ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016/17 የምርት ዘመን ከውጪ ከተገዛው የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ እስካሁን ከ8 ነጥብ 1 ሚሊየን ኩንታል በላይ የሚሆነው ጅቡቲ ወደብ መድረሱን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ገልጿል፡፡ ትናንት 510 ሺህ ኩንታል ዩሪያ…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን 992 ሚሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ባለፉት ስድስት ወራት ከ992 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ገቢው ከማምረቻ ሼዶች በለማ መሬት ኪራይ፣ ለመኖሪያ ቤቶች ከሚያገለግሉ አፓርትመንቶች እና ከህንጻዎች ኪራይ ነው የተገኘው፡፡…

በነቀምቴ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ነቀምቴ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡ መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ በውይይት መድረኩ የአማራ ክልል ም/ርዕሰ…

የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማፋጠን ሕብረ ብሄራዊ ወንድማማችነትን ማጠናከር ይገባል -አቶ ጌታሁን አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማፋጠን ሕብረ ብሄራዊ ወንድማማችነትን ማጠናከር ይገባል ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጌታሁን አብዲሳ ተናገሩ፡፡ በቡሌ ሆራ ከተማ አስተዳደር እና ምዕራብ ጉጂ ዞን የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች…

በቢሾፍቱና ማያ ከተሞች ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱና ማያ ከተሞች ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ፡፡ ውይይቱ ''ህብረ ብሄራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና'' በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው። በማያ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው ውይይት የሐረሪ…

በሐረሪ ክልል የተፋሰስ ልማት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የበጋ የተፋሰስ ልማትና የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ ተጀምሯል። የበጋ የተፋሰስ ልማትና የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራው በክልሉ በሚገኙ ሶስት የገጠር ወረዳዎች በተመረጡ 10 ተፋሰሶች ላይ ነው በዘመቻ የተጀመረው።…

በሸገር ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ከተማ አስተዳደር በተለያዩ ክፍለ ከተሞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ ፡፡ ሕዝባዊ ውይይቱ "ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና" በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው ። በውይይቱ…

በአዳማ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡ መድረኩ “ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡ በውይይት መድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

በቡሌ ሆራ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) በኦሮሚያ ክልል ቡሌ ሆራ ከተማ ሕዝባዊ ውይይት ተካሄደ ፡፡ በውይይቱ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጌታሁን አብዲሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።…