Fana: At a Speed of Life!

የመውሊድ በዓል ሲከበር የነብዩ መሐመድን ደግ ሥራዎች በመተግበር ሊሆን ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመውሊድ በዓል ሲከበር የነብዩ መሐመድ (ሰዐወ) ደግ ሥራዎቻቸውንና እዝነቶችን ተግባራዊ በማድረግ ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ 1 ሺህ 498 ኛው የነብዩ መሐመድ የመውሊድ በዓል በታላቁ አንዋር መስጂድ ነገ እንደሚከበር የአዲስ አበባ እስልምና…

ለደመራ በዓል የመስቀል አደባባይን የማፅዳት መርሐ ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደመራ በዓል የሚከበርበት የመስቀል አደባባይን የማፅዳት መርሐ ግብር ተከናውኗል። በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ ጥራቱ በየነ በመርሐ ግብሩ ላይ እንደገለጹት÷ የዘመቻው ዋና ዓላማ ከጽዳት ባሻገር…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለ1 ሺህ 335 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ  ለ1 ሺህ 335 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ÷ይቅርታ የተደረገላቸው ታራሚዎች በክልሉ 8 ማረሚያ ቤቶች በተለያዩ ፍ/ቤቶች ውሳኔ አግኝተው…

የኢትዮ-ካዛኪስታን ወዳጅነትን በይበልጥ ለማሳደግ ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ካዛኪስታን የፓርላማ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነትን በይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ውይይት በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮ- ካዛኪስታን የፓርላማ ወዳጅነት ቡድን በኢትዮጵያ የካዛኪስታን አምባሳደር ጋር መክሯል፡፡…

በድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና መዋዕለ ንዋያቸውን የሚያፈሱ ባለሃብቶች ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና መዋዕለ ንዋያቸውን ሥራ ላይ ማዋል የሚፈልጉ የውጭ ባለሃብቶች ቁጥር እያደገ መምጣቱን የቀጠናው ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ካሚል ኢብራሂም ተናገሩ። ዋና ሥራ አስኪያጁ÷ እንደ ሀገር የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ እውን…

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለግብርናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ በኢትዮጵያ ለግብርናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ የአፍሪካ ልማት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ባንኩ በኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች እያደረገ ያለውን ድጋፍ ይበልጥ ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች…

ሰሞኑን ለሚከበሩት በዓላት አገልግሎቶች እንዳይቆራረጡ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለሚከበሩት የደመራ መስቀል፣ መውሊድ እና ኢሬቻ በዓላት የውሃና እና ኤሌክትሪክ አገልግሎቶች እንዳይቆራረጡ ዝግጅት መደረጉ ተመለከተ፡፡ በበዓላቱ ወቅት ለሚያጋጥሙ የኤሌክትሪክ አገልግሎት መቆራረጥ ችግሮች ፈጥኖ የቅድመ…

በአማራ ክልል በበጀት ዓመቱ 134 የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታቸው ተጠናቆ ወደ ስራ ይገባሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት 134 የመስኖ ፕሮጀክቶችን ግንባታ በማጠናቀቅ ወደ ስራ እንዲገቡ ይደረጋል ሲል የክልሉ መስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ አየልኝ መሳፍንት እንደገለጹት÷…

በአዲስ አበባ ዋንጫ ሀድያ ሆሳዕና እና ኢትዮጵያ ቡና ለፍጻሜ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ዋንጫ ሀድያ ሆሳዕና እና ኢትዮጵያ ቡና ተጋጣሚዎቻቸውን በማሸነፍ ለፍጻሜ ደርሰዋል፡፡ በግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ከኢትዮጵያ መድን ጋር የተጫወተው ሃድያ ሆሳዕና በመለያ ምት 5 ለ 4 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ለዋንጫ ጨዋታ ማለፉን…

የሩሲያ ባሕል ሚኒስቴር የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ በፑሽኪን አዳራሽ ዝግጅት አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ባሕል ሚኒስቴር የኢትዮጵያን የመስቀል በዓል ምክንያት በማድረግ ዝግጅቱን በፑሽኪን አዳራሽ አቀረበ፡፡ ሚኒስቴሩ ባሕላዊና ሐይማኖታዊ እሴቶች የጎሉበትን መርሐ-ግብር በአዲስ አበባ ፑሽኪን አዳራሽ ያሰናዳው ÷ ከሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ…