Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ወረርሽኝ መከላከል ዝግጁነትና ምላሽ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ወረርሽኝን ለመከላከልና ምላሽ መስጠት የሚያስችል የ113 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ ፥ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ፣ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) እና የዓለም የጤና ድርጅት…

የሉሲ ቅሬተ አካል የተገኘበት 50ኛ ዓመት እዮቤልዩ በተለያዩ ዝግጅቶች ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሉሲ ቅሬተ አካል የተገኘበት 50ኛ ዓመት እዮቤልዩ የኢትዮጵያን ምድረ ቀደምትነት ለዓለም ማስተዋወቅ በሚያስችሉ ዝግጅቶች እንደሚከበር የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ÷የሉሲ ቅሬተ አካልን ካገኙት…

ርዕሳነ መስተዳድሮች ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የፋኦን አግሪኮላ ሜዳልያ በመሸለማቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የከበረውን የፋኦ አግሪኮላ ሜዳልያ በመሸለማቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው…

የሐረሪ ክልል የግማሽ ዓመት አፈጻጸም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ የመንግሥትና የፓርቲ የሥራ ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በመድረኩም÷ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አጋማሽ በመደበኛና በካፒታል ፕሮጀክቶች የተከናወኑ ተግባራት እየተገመገሙ ነው፡፡…

የሥራ ተቋራጮች በግንባታ ወቅት ቅድሚያ ለደኅንነት እንዲሠጡ ኮሚሽኑ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ ተቋራጮች የሕንጻ እና ሌሎች ግንባታዎችን ሲያከናውኑ በሠራተኞች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ለደኅንነት ትኩረት ሊሰጡ እንደሚገባ የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ ትናንት በአዲስ አበባ ከተማ በግንባታ ላይ በሚገኝ ሕንጻ ላይ…

የፓተንት ሕግን ለማሻሻል የሚያስችል ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የፓተንት ሕግን ለማሻሻል የሚያስችል ውይይት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በላይ በፓተንት ሕጓ ላይ ማሻሻያ ሳታደርግ መቆየቷን የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወልዱ ይመስል በውይይቱ ላይ…

ከ198 ሺህ በላይ አዳዲስ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ከ198 ሺህ በላይ አዳዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ አገልግሎቱ 265 ሺህ 990 አዳዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ አቅዶ ነው ለ198 ሺህ…

ፓርቲው በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ መስክ ተገቢውን ስራ እየሰራ ነው – ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ መስክ ተገቢውን ስራ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ፓርቲው ለቀናት ባደረገው የማዕከላዊና የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ የዘመነ መረብ ምንነት፣ መልካም እድል እና ፈተናዎቹን በተመለከተ…

መገናኛ ብዙሀን በሀገራዊ ምክክር ሂደት ግንዛቤ መፍጠር ላይ በስፋት እንዲሰሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክርን እውን በማድረግ ሂደት መገናኛ ብዙሀን ግንዛቤ መፍጠር ላይ በስፋት እንዲሰሩ ተጠየቀ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ(ፕ/ር) እንደገለጹት÷ መገናኛ ብዙሀን በተለያዩ ቋንቋዎች ለህብረተሰቡ…

በየዓመቱ ከሚመዘገበው የካንሠር ህሙማን ሕክምና የሚያገኙት 12 ሺህ ገደማ መሆናቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከሚመዘገበው 77 ሺህ የሚጠጋ የካንሠር ህሙማን 12 ሺህ ያህሉ ብቻ ሕክምናውን እንደሚያገኙ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የመሠረተ ልማትና የማኅበረሰቡ የግንዛቤ እጥረት፣ በሚፈለገው ልክ የሕክምና ባለሙያ አለመኖር፣ ለሕክምናው የሚውሉ…