Fana: At a Speed of Life!

እውነተኛ ነፃነት ለመጎናፀፍ እናምርት – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጰጉሜን 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እውነተኛ ነፃነት ለመጎናፀፍ እናምርት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በቂ ውሃ፣ በቂ መሬት፣ ከበቂ በላይ ወጣት ኃይል ያላት ድንቅ ሀገር ከልመና…

ተመድ የዓለም ሙቀት መጨመርን ለመግታት ሀገራት ሥር ነቀል ለውጥ እንዲያመጡ አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የዓለም ሙቀት መጨመርን ለመግታት ሀገራት ሥር ነቀል ለውጥ እንዲያመጡ አስጠንቅቋል፡፡ ታዳጊ ሀገራት የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን ተጽዕኖ እንዲቋቋሙ የገንዘብና የቴክኖሎጂ ድጋፍ ስለመደረጉ፤ የካርበን…

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተቋማዊ አደረጃጀት ተፈጥሮለታል – የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የአምራች ዘርፉን በዘላቂነት እንዲደግፍ ተቋማዊ መዋቅር እንዲዘረጋለት መደረጉን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በንቅናቄው የአገር ውስጥ አምራቾች ምርታማነት ላይ ለውጦች…

የአምራችነት ቀንን አስመልክቶ ሚኒስትሮች ፋብሪካ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ከሸማችነት ወደ አምራችነት" በሚል መሪ ሃሳብ እየተከበረ የሚገኘውን የአምራችነት ቀንን አስመልክቶ ሚኒስትሮች በፋብሪካ ተገኝተው ጉብኝት አድርገዋል፡፡ የኢንዱስትሪ፣ የስራ እና ክህሎት፣ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር፣ የማዕድን እና ገቢዎች ሚኒስቴር…

በሞሮኮ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ቢያንስ 300 የሚጠጉ ሰዎች ሕይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር ሞሮኮ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ከ296 ሰዎች በላይ ሕይዎት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ 6 ነጥብ 8 የሚለካው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋው ካደረሰው የሰው ሕይዎት መጥፋት ባሻገር እስካሁን 153 ሰዎች ላይ ጉዳት እንዳደረሰም ነው…

በመዲናዋ ዘመናዊ የግብርና ምርት መሸጫና ማከማቻ ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዘመናዊ የግብርና ምርት መሸጫና ማከማቻ ማዕከል ተመርቋል፡፡ ከተማ አስተዳደሩ በለሚኩራ ያስገነባው ዘመናዊ የግብርና ምርት መሸጫ ማዕከል የአምራችነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ተመርቆ ለህዝብ አገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡…

የአምራችነት ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የአምራችነት ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡ ዕለቱ "ከሸማችነት ወደ አምራችነት" በሚል መሪ ሃሳብ እየተከበረ ይገኛል፡፡ ይህም ኢትዮጵያ ሸማች ከመሆን አልፋ አምራች በመሆን የሕዝብን ፍላጎት በሀገር ልጅ በደጇ…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በግብፅ አቻው ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት በተካሄደው በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በግብፅ አቻው 1 ለ 0 ተሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የ2023 አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጨዋታ ከግብጽ አቻው ጋር አካሂዷል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች…

በአፍሪካ የዜጎችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ሀገራት በትብብር ሊሰሩ ይገባል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የዜጎችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ሀገራት በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ የአፍሪካ ህብረት ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ፡፡ የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ጽህፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው ህጻናት እና 250…