Fana: At a Speed of Life!

የሰው ሰራሽ አስተውሎት ተመራማሪ ኢትዮጵያውያኑ በታይም መፅሔት ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ዝርዝር ውስጥ ተካተቱ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለት ሴት ኢትዮጵያውያን በአሜሪካው ታይም መፅሔት የፈረንጆቹ 2023 ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ዝርዝር ውስጥ ተካተዋል።  በታዋቂው መፅሔት ዓለም ላይ በተፅዕኖ ፈጣሪነት የተካተቱት ኢትዮጵያዊቷ ተመራማሪ አበባ ብርሃኔ እና ትምኒት ገብሩ (ዶ/ር)…

በጎነት ከማይነጥፍ የመልካምነት እሴት የሚቀዳ እንዲሁ በነጻ የሚሰጥ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎነት ከማይነጥፍ የመልካምነት እሴት የሚቀዳ እንዲሁ በነጻ የሚሰጥ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጳጉሜን 3 ቀን የበጎነት ቀንን በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት፥ በጎነት መስፈርት የለውም…

የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ለ50 ሰራተኞቹ የበዓል ፍጆታ ምርቶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከልህቀት የወጣቶች ማህበር ጋር በመተባበር ለ50 ሰራተኞቹ የበዓል ፍጆታ ምርቶች ድጋፍ አደረገ። ዛሬ በመላ ሀገሪቱ "በጎነት ለሀገር" በሚል መሪ ሐሳብ የበጎነት ቀን በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር…

ከ30 ቢሊየን ብር በላይ የታክስ ጉዳት አድርሷል የተባለው ተከሳሽ ማረሚያ ቤት እንዲወርድ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ30 ቢሊየን ብር በላይ የታክስ ጉዳት በመንግስት ላይ አድርሷል የተባለው ተከሳሽ የዋስትና ጥያቄው ውድቅ ተደርጎ ማረሚያ ቤት እንዲወርድ ታዘዘ፡፡ ትዕዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ወንጀል ተረኛ ወንጀል ችሎት…

ኢትዮጵያና ቻይና በጸረ-ሙስና ትግል በትብብር መስራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል የሥነ-ምግባር እና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከቻይና ምክትል አምሳደር ሽን ከንሚን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ ኢትዮጵያና ቻይና በጸረ-ሙስና ትግል በትብብር መስራት በሚችሉበት አግባብ ላይ…

በጎነትን በዕለተ ተዕለት እየተገበርነው ልንኖረው የሚገባን ጉዳይ ነው – አቶ ብናልፍ አንዷለም

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎነትን በዕለተ ተዕለት ኑሯችን ውስጥ እየተገበርነው ልንኖረው የሚገባን ጉዳይ ነው ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዷለም ተናገሩ። የበጎነት ቀን 'በጎነት ለሀገር' በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ መርሐ ግብሮች በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ይገኛል።…

በአፋር ክልል የበጎነት ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጎነት ቀን "በጎነት ለሀገር" በሚል መሪ ሃሳብ በአፋር ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው። የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ ደረሳ መሐመድ እንዳሉት÷ ቀኑን የቢሮው ሰራተኞች ከደመወዛቸው ቀንሰው ሌሎችን እገዛ…

1 ሺህ 900 ዓመታትን ያስቆጠሩ የጥንት ሮማውያን ወታደሮች መገልገያ ቁሶች በእስራኤል ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 900 ዓመታትን ያስቆጠሩ የጥንት ሮማውያን ወታደሮች ይጠቀሙባቸው የነበሩ ቁሶች በእስራኤል ዋሻዎች መገኘታቸው ተገለፀ፡፡ የእስራኤል ጥንታዊ ቅርሶች ባለሥልጣን እንዳስታወቀው÷ አርኪኦሎጂስቶች በእስራኤል ሙት ባህር ዳርቻ አካባቢ በሚገኝ ዋሻ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለተቸገሩ ወገኖች ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ የበዓል ስጦታና ማዕድ ማጋራቱን አስታወቀ፡፡ ዛሬ "በጎነት ለሀገር" በሚል መሪ ሐሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ የበጎነት ቀን መልካም ተግባራትን በማድረግ እየተከበረ ነው፡፡ የውጭ ጉዳይ…

የኢትዮጵያን ታላቅነት የሚመጥን አየር ኃይል የመገንባት ስራ በተጠናከረ መልኩ ይቀጥላል – ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ታላቅነት የሚመጥን ዘመናዊና አስተማማኝ አየር ኃይል የመገንባት ስራ በተጠናከረ መልኩ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ። የኢትዮጵያ አየር ኃይል በተቋሙ ለረጅም ዓመታት ላገለገሉና የላቀ…