Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ተከስቶ በነበረው የፀጥታ መደፍረስ የተሳተፉ አካላት በህግ እንዲጠየቁ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ተከስቶ በነበረው የፀጥታ ችግር የተሳተፉ አካላት በህግ እንዲጠየቁ የማድረጉ ሂደት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ። በክልሉ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት ህዝባዊ የሰላም ኮንፈረንስ ባለ…

ሜዲካል ጎዝ እና የወረቀት ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሜዲካል ጎዝ እና የወረቀት ምርቶችን ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢንድስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በአዳማ ከተማ የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ጎብኝተዋል፡፡…

በኢትዮጵያ ቡና ላይ እሴት ለመጨመር ከጣሊያኑ ’ኢሊካፌ’ ጋር የውል ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን በቡና ላይ እሴት ለመጨመር የሚያስችል የውል ስምምነት ከጣሊያኑ ‘ኢሊካፌ’ ኩባንያ ጋር ማድረጉ ተገለጸ። የጣሊያኑ ኩባንያ የኢትዮጵያን የቡና የጥራት ደረጃ ለማሳደግ የሚያስችል ሥልጠና ለመሥጠት መስማማቱም ነው…

የመሰረታዊ ፍጆታ ምርቶች ላይ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የመጪው ዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ የመሰረታዊ ምርቶች አቅርቦት እጥረትና ዋጋ ንረት እንዳይኖር በቅንጅት እየሠራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ተሻለ በልሁ በሰጡት…

ለገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን ጥራትና ደህንነት ለማረጋገጥ የተጠናከረ ቁጥጥር እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከበአል ጋር ተያይዞ ለገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን ጥራትና ደህንነት ለማረጋገጥ የተጠናከረ ክትትልና ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን አስታወቀ። የ2016 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል ግብይት ላይ የወንጀል ተግባራት…

ፖላንድ ከደቡብ ኮሪያ የሸመተችውን የጦር መሳሪያ በልምምድ ላይ እንደምታሳይ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖላንድ ከደቡብ ኮሪያ የሸመተችውን የጦር መሳሪያ በቅርቡ በሩሲያ አቅራቢያ በምታካሂደው ልምምድ ላይ እንደምታሳይ ገለጸች። ፖላንድ ከደቡብ ኮሪያ የሸመተቻቸው የጦር መሳሪያዎች ድንቅ መሆናቸውን በመግለጽም አድናቆቷን…

ማንቼስተር ዩናይትድ ሶፊያን አሙራባትን ከፊዮረንቲና በውሰት ለማስፈረም ስምምነት ላይ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ሞሮኳዊውን የመሀል ክፍል ተጫዋች ሶፊያን አሙራባት ከፊዮረንቲና በውሰት ለማስፈረም ስምምነት ላይ ደርሷል፡፡ በስምምነቱ መሰረት ማንቼስተር ዩናይትድ ለጣሊያኑ ክለብ 8 ነጥብ 5 ሚሊዮን ፓውንድ የውስት ውል ይከፍላል ነው…

ግብርናችን ለማዘመን በምናደርገው ጥረት የውሃና ኢነርጂ ግብዓት ወሳኝ ነው-ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርናን ለማዘመን እና ለማሻገር በምናደርገው ጥረት የውሃና ኢነርጂ ግብዓት ወሳኝ ነው ሲሉ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ በግብርና ሚኒስትሩ የተመራው የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ቡድን የውሃና ኢነርጂ አውደ ርዕይን…

በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ለተመድ የሰብዓዊ ድርጅቶች ማብራሪያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ለተባበሩት መንግስታት ሰብዓዊ ድርጅቶች ማብራሪያ ተሰጠ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ በተለይም በአማራ ክልል ስላለው የሰብዓዊ ሁኔታ ለተመድ የሰብዓዊ ድርጅቶች ገለጻ…

የአፍሪካ ህብረት አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ፎረም በመጪው መስከረም ወር ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 2ኛው የአፍሪካ ህብረት አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ዓመታዊ ፎረም የፊታችን መስከረም ወር በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የአፍሪካ ህብረት አስታውቋል፡፡ በጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች ላይ ያተኮረው ፎረሙ÷በተለይም የአፍሪካ ወጣቶች በክህሎት እና…