የዋጋ ንረት እንዲከሰት በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ይወሰዳል- አቶ አወሉ አብዲ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ መንገድ የዋጋ ንረት እንዲከሰት የሚንቀሳቀሱ ነጋዴዎች እና ደላሎች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ ገለጹ፡፡
በአቶ አወሉ አብዲ የተመራ ልዑክ በክልሉ ከተሞች ለበዓል ፍጆታ የሚውሉ መሰረታዊ…