የአፍሪካ ህብረት አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ፎረም በመጪው መስከረም ወር ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 2ኛው የአፍሪካ ህብረት አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ዓመታዊ ፎረም የፊታችን መስከረም ወር በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የአፍሪካ ህብረት አስታውቋል፡፡
በጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች ላይ ያተኮረው ፎረሙ÷በተለይም የአፍሪካ ወጣቶች በክህሎት እና…