የአውሮፓ ህብረት ለብሄራዊ ዲሞቢላይዜሽንና መልሶ ማቋቋም ፕሮግራም ማስፈፀሚያ 16 ሚሊየን ዩሮ ለገሰ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለብሄራዊ ዲሞቢላይዜሽንና መልሶ ማቋቋም ፕሮግራም ማስፈፀሚያ 16 ሚሊየን ዩሮ ለገሰ።
በገንዘብ ሚኒስቴር በተከናወነው የፊርማ ስነ-ስርዓት አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የብሄራዊ ተሀድሶ ኮሚሽነርን ጨምሮ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ…