Fana: At a Speed of Life!

የአርብቶ አደሮችን ተጠቃሚነት የሚያጠናክሩ ሥራዎች በቀጣናው እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ አርብቶ አደሮችን የጋራ ተጠቃሚነትና ትስስር የሚያጠናክሩ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ኢትዮጵያ ከ1999 ዓ.ም ጀምሮ በየሁለት ዓመቱ የሚከናወን ሀገር አቀፍ የአርብቶ አደሮች ቀን በማክበር…

በመዲናዋ ሰላምን ለማረጋገጥ የሴቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ሰላምን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የሴቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ገለፀ፡፡ ቢሮው  በመጭው አርብ እና ቅዳሜ የሚከበሩትን የከተራና ጥምቀት በዓላት አስመልክቶ ከሁሉም ክፍለከተሞች ከተወጣጡ የሴት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከፓኪስታን ባለአደራ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከፓኪስታን ባለአደራ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኡል ሃቅ ካካር ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱ በስዊዘርላንድ ዳቮስ ክሎስተር እየተካሄደ ከሚገኘው የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ጎን ለጎን የተካሄደ…

ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመው የትብብርና አጋርነት ሰነድ በጋራ መልማትን የሚያረጋግጥ ነው – ዲማ ነገዎ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመው ሁሉን አቀፍ የትብብርና አጋርነት ሰነድ በጋራ መልማትን የሚያረጋግጥ መሆኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ነገዎ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ዲማ (ዶ/ር)÷ በፈረንሳይ…

ኮሚሽኑ በሶማሌ ክልል 3ኛውን ዙር የተባባሪ አካላት ስልጠና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሶማሌ ክልል ሦስተኛውን ዙር የተባባሪ አካላት ስልጠና ሰጥቷል፡፡ በፊልቱ ከተማ የዛሬን ጨምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና 88 ሰልጣኝ ተባባሪ አካላትን ማሳተፉ ተገልጿል፡፡ ተባባሪ አካላቱም…

ኢራን ታጣቂ ቡድኖች ላይ የአየር ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በፓኪስታን ግዛት የሚገኙ ታጣቂ ቡድኖች ላይ ያነጣጠረ የአየር ጥቃት መፈፀሟ ተገለፀ፡፡ ጥቃቱ በእስራኤል እና ሃማስ ጦርነት እየታመስ የሚገኘውን የመከካለኛው ምስራቅ ቀጠና የበለጠ ውጥረት ውስጥ ለመግባቱ ማሳያ ነው ተብሏል፡፡ የፓኪስታን…

አቶ ኦርዲን የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥ ጫናን ለመቀነስ ያለው ፋይዳ የላቀ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥ እና የኑሮ ውድነት ጫናን ለመቀነስ እንዲሁም ለወጣቶች የስራ ዕድል ከመፍጠር አኳያ ያለው ፋይዳ የላቀ መሆኑን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ…

የኮፕ 28 ጉባዔ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የካርቦን ልቀትን ለመከላከል ውጤታማ መሆኑ የታየበት ነበር ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮፕ 28 ጉባዔ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር የካርቦን ልቀትን በመከላከል ረገድ ያለው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑን ማሳየት የተቻለበት እንደነበር የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሐብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በኢትዮጵያ የጀርመን…

አፕል ቀዳሚ የስማርት ስልክ አምራችነቱን ስፍራ ከሳምሰንግ ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ12 ዓመታት በሳምሰንግ ተይዞ የቆየውን ዓለም አቀፍ የስማርት ስልክ አምራችነትን የቀዳሚነት ደረጃ አፕል ኩባንያ ተረከበ።   የአሜሪካው ግዙፍ የስማርት ስልክ አምራች ኩባንያ አፕል ባለፈው ዓመት ከአምስት ጊዜ በላይ ምርቶቹን በባህር…

በጋምቤላ ክልል የጥምቀት በዓል እሴቱን ጠብቆ በሰላም እንዲከበር ቅድመ ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የከተራና የጥምቀት በዓል እሴቱን ጠብቆና ያለምንም የፀጥታ ስጋት እንዲከበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። በዓሉ በክልሉ በድምቀትና ከፀጥታ ስጋት ነፃ ሆኖ እንዲከበር ኮሚቴ ተዋቅሮ ስምሪት…