ኢትዮጵያ የ”ብሪክስ” አባል መሆኗ ያላት ተቀባይነት እየጨመረ መምጣቱን ያመላከተ ነው – ቢልለኔ ሥዩም
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ የ”ብሪክስ” አባል ሀገር መሆኗ በዓለም አቀፍ የባለ-ብዙ ወገን ዲፕሎማሲ መድረኮች ያላት ተቀባይነት እየጨመረ መምጣቱን ያመላከተ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ሥዩም ተናገሩ፡፡
ኢትዮጵያ ፈተናዎችን…