Fana: At a Speed of Life!

የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን ለመደገፍ የጥናትና ምርምር ተቋማት የበኩላቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን ለመደገፍ የጥናትና ምርምር ተቋማት የበኩላቸውን እንዲወጡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ጥላሁን ከበደ ጠየቁ፡፡ በአዲሱ የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲ እና በተኪ ምርት ስትራቴጂ ዙሪያ ግንዛቤ ለመፍጠር የተዘጋጀ…

የአሸዋ ቴክኖሎጂ ምርት ‘‘ነሀቢ’’ የተሰኘ መተግበሪያ በይፋ ስራ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸዋ ቴክኖሎጂ ምርት ‘‘ነሀቢ’’ የተሰኘ መተግበሪያውን ዛሬ በይፋ ስራ አስጀምሯል። በ2030 ቀዳሚ የቴክኖሎጂ ተቋም ለመሆን እየሰራ እንደሚገኝ የሚገልጸው አሸዋ ቴክኖሎጂ ሶሉሽን አ.ማ፤ ከዚህ ቀደም የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን ለህዝብ አቅርቧል፡፡…

ኮርፖሬሽኑ ከ11 የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች ጋር ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከ11 የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች ጋር ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ እና ባለሀብቶች ተፈራርመዋል።…

የወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ፕሮጀክት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚጠቀስ የቱሪዝም ልማት ነው – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም ፕሮጀክት በሀገር አቀፍ ደረጃ ማሳያ ተደርጎ የተገነባ የቱሪዝም ልማት መሆኑን የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሩ ፕሮጀክቱን አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ÷ መንግስት ያሉንን ሃብቶች ለቱሪዝም ዘርፉ…

የዓለም ባንክ ኢትዮጵያን ጨምሮ 6 የአፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ የኢኮኖሚ ዕድገት እንደሚያሳዩ ተነበየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2024 ኢትዮጵያን ጨምሮ ሥድስት የአፍሪካ ሀገራት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ዕድገት እንደሚያሳዩ የዓለም ባንክ በሪፖርቱ ጠቁሟል፡፡ የዓለም ባንክ በዚህ ሣምንት ይፋ ባደረገው የዓለም ኢኮኖሚ ትንበያ ኒጀር፣ ሴኔጋል እና ሩዋንዳ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ4 ሺህ ቶን በላይ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ4 ሺህ ቶን በላይ የታጠበና ያልታጠበ ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን የክልሉ ቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ የባለስልጣኑ ም/ዋና ዳይሬክተር አማኑኤል ብሩ÷ ያረጁና ምርት የማይሰጡ የቡና…

ትምህርት ሚኒስቴር ከደቡብ ኮሪያ ጋር በትምህርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ከደቡብ ኮሪያ ጊዮንግሳንግቡክ-ዶ ትምህርት ቢሮ ጋር በትምህርት መረጃ ልውውጥና ትብብር ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የትብብር መግባቢያ ሰነድ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ…

የቱሪስት መስህቦችን ለ2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ለማስጎብኘት ዝግጅት ማድረጉን የአፋር ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የሚገኙ የቱሪስት መስህቦችን በውጭ ለሚኖሩ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ለማስጎብኘት ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ አሕመድ አብዱልቃድር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በአፋር ክልል…

በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ17 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ሥራ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሥድስት ወራት በሀገር አቀፍ ደረጃ በበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች 17 ቢሊየን 598 ሚሊየን 796 ሺህ 561 ብር ዋጋ ያለው ሥራ መከናወኑን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በተካሄደው የክረምት እና የበጋ ወቅት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት…

በዘላቂነት የግንባታ ግብዓት ገበያውን ለማረጋጋት የአምራቹን ዘርፍ ማበረታታት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንስትራክሽን ግብዓቶች አንፃራዊ የገበያ መረጋጋትን ዘላቂ ለማድረግ የኃይል አቅርቦት ችግርን መፍታት እና የሀገር ውስጥ አምራቹን ዘርፍ ማበረታታት እንደሚያስፈልግ ተመላከተ፡፡   የኮንስትራክሽን ዋና ዋና ግብዓት ገበያ አንፃራዊ ለውጥና…