የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን ለመደገፍ የጥናትና ምርምር ተቋማት የበኩላቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን ለመደገፍ የጥናትና ምርምር ተቋማት የበኩላቸውን እንዲወጡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ጥላሁን ከበደ ጠየቁ፡፡
በአዲሱ የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲ እና በተኪ ምርት ስትራቴጂ ዙሪያ ግንዛቤ ለመፍጠር የተዘጋጀ…