Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ድሬደዋ ከተማ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት የውድድር መርሐ ግብር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ ድሬደዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን ያካሄዱት ጨዋታ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ የድሬደዋ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች ቻርለስ…

በሚቀጥሉት ቀናት የሚኖረው የአየር ሁኔታ የቋሚ ተክሎችን የውኃ ፍላጎት ለማሟላት ይረዳል -ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት አሥር ቀናት የሚኖረው የአየር ሁኔታ ቋሚና እድገታቸውን ያልጨረሱ ተክሎችን የውኃ ፍላጎት ለማሟላት እንደሚረዳ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለፀ። ኢንስቲትዩቱ ዛሬን ጨምሮ ለቀጣይ አሥር ቀናት የሚኖረውን የአየር ሁኔታ…

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ከወቅቱ ጋር እንዲራመድ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ከወቅቱ ጋር እንዲራመድ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዘዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ሳምንት ዓውደ ርዕይ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ መልዕክት…

በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች 121 ሚሊየን ብር የሚገመት ምግብና አልባሳት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች 121 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ምግብና አልባሳት ድጋፍ ተደረገ፡፡ ድጋፉን ያበረከቱት የገቢዎች ሚኒስቴር፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ድጋፉን የተቋማቱ ከፍተኛ…

ስንወረር ድምጻቸው ያልተሰማ ዘላቂ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ እውነታን መሰረት አድርገን ስንነሳ ጩኸትና ጫናው ብዙ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስንወረር ድምጻቸውን ያላሰሙ ዘላቂ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ እውነታን መሰረት አድርገን በምናደርገው አንድ እርምጃ ሁሉ ጩኸትና ጫናው ብዙ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ…

ከንቲባ አዳነች ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጠቅላይ ጽ/ቤትና ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሃይማኖት አባቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጠቅላይ ጽ/ ቤት እና ከአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት ሃይማኖት አባቶች ጋር የጥምቀት በዓል አከባበርን በተመለከተ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ…

ምክር ቤቱ በፌዴራል መንግሥት ባለቤትነት የተያዙ የልማት ድርጅቶች አዋጅን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ባካሄደው 11ኛ መደበኛ ስብሰባ በፌዴራል መንግሥት ባለቤትነት የተያዙ የልማት ድርጅቶች አዋጅን አስመልክቶ የቀረበለትን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ አጽድቋል። የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ መሐመድ…

የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ስራ አስፈፃሚ አባላት የህዳሴ ግድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ስራ አስፈፃሚ አባላት ታላቁ የኢትየጵያ የህዳሴ ግድብን ጎብኝተዋል፡፡ በቤኒሻንጉል ክልል አሶሳ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው የሴቶች ሊግ የግማሽ አመት የስራ አፈፃፀም መድረክ እንደቀጠለ ነው። በዛሬው…

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ሳምንት ዓውደ ርዕይ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ሳምንት ዓውደ ርዕይ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ ነው። በመክፈቻ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የቀድሞ የኢፌዴሪ…

በቻይና የደኅንነት ጥበቃ ስልጠና ወስደው ለተመለሉ ፖሊስ ኦፊሰሮች አቀባበል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በሕዝብ ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ የቪአይፒ ደኅንነት ጥበቃ ስልጠና ወስደው ለተመለሱ 72 የፖሊስ ኦፊሰሮች በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል ተደርጓል፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ጀኔራል ኮሚሽነር ደመላሽ ገብረሚካኤል÷ ስልጠናው ቀደም ሲል…