Fana: At a Speed of Life!

የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት የውድድር መርሐ ግብር የመጀመሪያ ቀን ውሎ ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ ሻሸመኔ ከተማ እና ኢትዮጵያ ቡና ያካሄዱት ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ የሻሸመኔ ከተማን…

በኦሮሚያ ክልል 150 ሚሊየን ኪዩቢክ ሜትር መደበኛ ኮምፖስት ለማዘጋጀት ታቅዶ እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል 150 ሚሊየን ኪዩቢክ ሜትር መደበኛ ኮምፖስት ለማዘጋጀት ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ አስታወቁ፡፡ አቶ ሽመልስ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ በክልሉ ለተፈጥሮ ማዳበሪያ ዝግጅት…

የ502 መስሪያ ቤት ኃላፊዎችን ስም የያዙ ማህተሞችን ጨምሮ የወንጀል ድርጊት ይፈጸምባቸው የነበሩ ቁሳቁሶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ502 መስሪያ ቤት ኃላፊዎችም ስም ይዘው የተዘጋጁ ሀሰተኛ ማህተሞችን ጨምሮ የወንጀል ድርጊት ይፈጸምባቸው የነበሩ ቁሳቁሶች ተያዙ። ፖሊስ በአራተኛ ሳምንት ኦፕሬሽን 728 መዝገቦችን ማደራጀቱን አስታውቋል። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስና የአዲስ…

በመዲናዋ መመዘኛ ፈተናውን ከወሰዱ ዳይሬክተርና ቡድን መሪዎች 34 በመቶዎቹ ማለፋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባበ ከተማ አስተዳደር ለሚገኙ ሰራተኞች የተሰጠው የቴክኒክና ባህሪ ብቃት ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀው እና ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞች የተሰጠው ፈተና…

የአ/አ ከተማ ከንቲባ የፕሮቶኮል ዳይሬክተርየነበሩትና የፍትህ ሚኒስቴር ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ ሀብት አስተዳደር ዳይሬክተር የነበሩት በሙስና ወንጀል…

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአ/አ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የፕሮቶኮል ዳይሬክተር የነበሩት እና የፍትህ ሚኒስቴር ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ ሀብት አስተዳደር ዳይሬክተር የነበሩት በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ፍርድ ቤት ቀረቡ። የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ…

የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የከተማ መሬት መረጃን የሚያዘምን ፕሮጀክት ተግባራዊ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከኮሪያ ሪፐብሊክ መንግስት በተገኘ የ30 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ የከተማ መሬት መረጃን ለማዘመን የሚያስችል ፕሮጀክት ተግባራዊ ሊያደርግ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ ለዚሁ ፕሮጀክት…

በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ለ2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን የመመዝገቢያ ሊንክ አስተዋወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውስትራሊያ ካምቤራ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በአውስትራሊያ፣ ኒውዚላንድና በቀጣናው ሀገራት ለሚኖሩ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ የሚመዘገቡበት አማራጭ የበይነ መረብ ማስፈንጠሪያ አስተዋወቀ፡፡ ኤምባሲው ከላይ በተገለጹት…

ኢትዮ-ቴሌኮም የልብ ህሙማን ሕፃናት መርጃ ማዕከል የሚውል ዲጂታል የድጋፍ ማሰባሰቢያ አማራጭ አዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮም ለኢትዮጵያ የልብ ህሙማን ሕፃናት መርጃ ማዕከል የሚደረገውን ድጋፍ ቀላልና ቀልጣፋ ማድረግ የሚያስችል የዲጂታል ድጋፍ ማድረጊያ አማራጭ ማዘጋጀቱን አስታወቀ። ኢትዮ- ቴሌኮም የዲጂታል የመርጃ አማራጮችን አስመልክቶ ማብራሪያ ሰጥቷል።…

ቻይና ሳተላይት ማምጠቋን ተከትሎ በታይዋን የአየር ጥቃት ማስጠንቀቂያ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታይዋን ወሳኝ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከምታካሂድበት ከቀናት ቀደም ብሎ ቻይና በደቡባዊ የአየር ክልሏ ሳተላይት ማምጠቋን ተከትሎ ታይዋን የአየር ጥቃት ማስጠንቀቂያ አስተላልፋለች። ክስተቱን ተከትሎ በደሴቲቱ የሚኖሩ የሞባይል ስልክ ተጠቃሚዎች…