በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት እንደሚሰራ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ህዝብ በማስተባበር የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ቅድሚያ ተሰጥቶ እንደሚሰራ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው አስታወቁ።
አቶ እንዳሻው ጣሰው ፥ በክልሉ መንግሥት የትኩረት አቅጣጫ…