Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ሞሪሺየስ ግንኙነታቸውን ለማሳደግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሞሪሺየስ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የካቢኔ ፀሐፊ እና የሲቪል ሰርቪስ ኃላፊ ፕሬሞዴ ኔሩንጁን ጋር ተወያይተዋል። ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ጉዳይ ቁርጠኛ መሆኗን እና በዓለም አቀፍ ጉዳዮች…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በአፍሪካ ህብረት አራተኛውን የግብርና ልማት የግምገማ ሪፖርት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በአፍሪካ ኅብረት የአፍሪካ አጠቃላይ የግብርና ልማት ፕሮግራም መሪነታቸው በፕሮግራሙ በየሁለት ዓመቱ ከሚቀርበው የግምገማ ሪፖርት አራተኛውን ለኅብረቱ ርዕሳነ ብሔር እና ርዕሳነ መንግሥት አቅርበዋል። የአፍሪካ…

ጠ/ ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከታንዛኒያ እና ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉህ ሀሰን እና ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ÷በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ጠ/ ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)…

ከአማራ ክልል የተለያዩ ዞኖች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአማራ ክልል የተለያዩ ዞኖች የተውጣጡ አመራሮች ፣ የሃይማኖት አባቶች ፣ የሃገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች እንዲሁም ሴቶች ዛሬ ረፋድ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ ጎብኚዎቹ በዚህ ወቅት ÷ የሚወራው እና መሬት ላይ ያለው ሃቅ እጅግ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በታንዛንያው የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጁሊየስ ኔሬሬ መታሰቢያ ሐውልት ምረቃ ላይ ታድመዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከሌሎች የአፍሪካ መሪዎች ጋር በመሆን በታንዛንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጁሊየስ ኔሬሬ መታሰቢያ ሐውልት ምረቃ ላይ ዛሬ ታድመዋል:: የነጻነት ታጋዩና የታንዛንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጁሊየስ ኔሬሬ…

ሴቶችን ማስተማር መብታቸውን አውቀውና አስከብረው በነጻነት እንዲኖሩ የማድረግ ጉልህ ሚና አለው -ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ሴቶችን ማስተማር ተወዳዳሪ እና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ከማስቻሉም በተጨማሪ መብታቸውን አውቀውና አስከብረው በነጻነት እንዲኖሩ የማድረግ ጉልህ ሚና አለው ሲሉ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ተናገሩ፡፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ" እሷን…

60 በመቶ ያህሉን ክትባት በአፍሪካ ለማምረት ፕሮግራም መቀረጹ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2040 ስልሳ በመቶ የሚሆነውን ክትባት በአፍሪካ ውስጥ ለማምረት የሚያስችል ፕሮግራም መቀረጹን የአፍሪካ የበሽታ መከላከልና ቁጥጥር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በ37ኛው የአፍሪካ ሕብረት ስብሰባ ፍትሐዊነት፣ ራስን መቻልና የሕዝብ ጤና ጥበቃ…

የወጣቱን አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል በፖሊሲ የተደገፈ ሪፎርም ማድረግ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወጣቱን እምቅ አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል መንግስታት በፖሊሲ አቅጣጫ የተደገፈ ሪፎርም ሊያደርጉ እንደሚገባ በአፍሪካ ሕብረት የአፍሪካ ወጣቶች ልዩ መልዕክተኛ ችዶ ምፔምፓ ተናገሩ፡፡ ከ37ተኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ ጉባዔ ጎን ለጎን ልዩ…

ሩሲያ የምሥራቅ ዩክሬኗን አዲቪካ ከተማ ተቆጣጠረች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ወታደራዊ ኃይሎች በምሥራቃዊ ዩክሬን የምትገኘውን የአዲቪካ ከተማን መቆጣጠራቸውን አስታውቀዋል፡፡ ከተማዋ በሩሲያ ኃይሎች ቁጥጥር ሥር የዋለችው የአሜሪካ ወታደራዊ እርዳታ መዘግየቱን ተከትሎ ዩክሩን የተተኳሽ እጥረት ስላጋጠማት አዲቪካን ለቃ…

ኢትዮጵያ ከሞሮኮ እና አልጄሪያ ጋር በተለያዩ መስኮች በትብብር ለመሥራት ተስማማች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሞሮኮ እና አልጄሪያ ጋር በተለያዩ መስኮች በትብብር ለመሥራት መግባባት ላይ መድረሷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከሞሮኮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናስር ቡርታ ጋር ባደረጉት ውይይት÷…