የተፈጥሮ ፀጋዎችን ወደ ልማት በመቀየር ከድህነት ለመውጣት መስራት ይገባል – አቶ ፍቃዱ ተሰማ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ያሉትን የተፈጥሮ ፀጋዎች ወደ ልማት በመቀየር ከድህነት ለመውጣት በትኩረት መስራት ይገባል ሲሉ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ፍቃዱ ተሰማ ተናገሩ።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ "ህብረ…