Fana: At a Speed of Life!

ለ6 ‘ስታርትአፕ’ተመራቂዎች ለእያንዳንዳቸው የግማሽ ሚሊየን ብር ስራ መጀመሪያ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የፈጠራ ችሎታ ውጤት ላስመዘገቡ 6 ‘ስታርትአፕ’ ተመራቂዎች ለእያንዳንዳቸው እስከ 500 ሺህ ብር ስራ መጀመሪያ መነሻ ገንዘብ ድጋፍ መደረጉን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ ከጃፓን ኢንተርናሽናል የትብብር ኤጅንሲ…

በኦሮሚያ ክልል ከ4 ሺህ በላይ የመምህራን መኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከ4 ሺህ 500 በላይ የመምህራን መኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት መታቀዱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተር ሃሰን እንድሪስ እንዳሉት፥ በ2016 በጀት ዓመት የትምህርት ጥራትን ማሳደግ ላይ…

ከ99 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ከ99 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የተያዙት የኮንትባንድ እቃዎች የመኪና መለዋወጫ፣ ጎማዎች፣ አዳዲስ አልባሳት ፣ ጫማዎች፣ የቤት ዕቃዎች…

ከ26 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መድኃኒቶችና ግብዓቶች ወደሀገር ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው የ2015 በጀት ዓመት ከ26 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መድኃኒቶችና የመድኃኒት ግብዓቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ መፍቀዱን የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታወቀ። ከ13 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው…

በገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ባለስልጣንና በቻይናው ሲሲኢሲሲ መካከል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ባለስልጣን እና የቻይና መንግስት ድርጅት በሆነው ሲሲኢሲሲ መካከል የገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን የጋራ ልማት የመግባቢያ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በማህበራዊ ትስስር…

አቶ ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ዲፕሎማቶች በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ገለጻ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ አምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቶችና የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ኃላፊዎች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በአማራ ክልል በተወሰነው…

የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በአዳዲስ ፕሮግራሞች ተማሪዎችን እንዳይቀበሉ አቅጣጫ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በመጪው የትምህርት ዘመን የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በአዳዲስ ፕሮግራሞች ተማሪዎችን እንዳይቀበሉ አቅጣጫ ሰጥቷል፡፡ በቦርድ በጸደቁና በትምህርት ሚኒስቴር በተመዘገቡ አዳዲስ ፕሮግራሞችም ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪ መቀበል እንዳይጀምሩ…

ለአወሊያ የእርዳታና የልማት ድርጅት ህንጻ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለ 19 ወለል የአወሊያ የእርዳታና የልማት ድርጅት ህንጻ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል፡፡ የመሰረት ድንጋዩን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የዓለም ዓቀፍ ሙስሊም ሊግ ዋና ጸሃፊ ሼህ መሀመድ ቢን አብዱልከሪም…

አምባሳደር ምስጋኑ በኢትዮጵያ የተመድ ዋና ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በቅርቡ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ሆነው ከተሾሙት ራሚዝ አላክባሮቭ ጋር ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።…