በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 350 በላይ ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ እንዲገቡ መደረጉ ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ስራ አቁመው ከነበሩ 400 ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ከ 350 በላይ ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ እንዲገቡ መደረጉ የኢትዮጵያ ታምርት ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት አስተባባሪ አቶ…