ሃይማኖታዊ ክበረ በዓላት የመንፈሳዊ ልዕልና መገለጫ መድረኮች ናቸው – የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃይማኖታዊ ክበረ በዓላትና ስብስቦች የመንፈሳዊ ልዕልና መገለጫ መድረኮች እንጂ ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸው መልዕክቶች ሊተላለፍባቸው አይገባም ሲል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ መግለጫ አውጥቷል፡፡…