Fana: At a Speed of Life!

ሃይማኖታዊ ክበረ በዓላት የመንፈሳዊ ልዕልና መገለጫ መድረኮች ናቸው – የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃይማኖታዊ ክበረ በዓላትና ስብስቦች የመንፈሳዊ ልዕልና መገለጫ መድረኮች እንጂ ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸው መልዕክቶች ሊተላለፍባቸው አይገባም ሲል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ መግለጫ አውጥቷል፡፡…

ከንቲባ አዳነች በመዲናዋ 389 ቤቶችን ለዓቅመ ደካሞችና ለሀገር ባለውለታዎች አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የተገነቡ 389 ቤቶችን ለዓቅመ ደካሞችና ለሀገር ባለውለታዎች አስረክበዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት ፥ ልበ ቀና ባለሃብቶችንና ሌሎች አቅሞቻችንን…

በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ላይ ተጨማሪ 14 የምርመራ ቀናት ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ኦዳ ላይ ለተጨማሪ ምርመራ 14 ቀናት ለፖሊስ ፈቀደ። ችሎቱ በዛሬው ቀጠሮ ከዚህ በፊት ለፖሊስ በተሰጠው የ14…

አንድን ግለሰብ በማገት 1 ሚሊየን ብር የጠየቁ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ፓዊ ወረዳ አንድን ግለሰብ በማገት አንድ ሚሊየን ብር ሲጠይቁ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ አጋቾቹ መሪጌታ ሃብተማርያም አለሙ የተባሉ ግለሰብ መኖሪያ ቤት በሕገ ወጥ መንገድ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ደንብ ልብስ…

አቶ ሙስጠፌ ለሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ አሸኛኘት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ለሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ አሸኛኘት አድርገውላቸዋል፡፡ የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ በጅግጅጋ ከተማ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ አቶ ሙስጠፌ…

አቶ ኦርዲን በድሪ በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪና ሌሎች አመራሮች በክልሉ በከተማና በገጠር እየተከናወኑ የሚገኙ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡ ከፕሮጀክቶቹ መካከልም የአስፋልት መንገድና የኢኮ ፓርክና መዝናኛ ፕሮጀክት እንዲሁም…

አንቶኒ ብሊንከን ለ4ኛ ጊዜ በመካከለኛው ምስራቅ ጉበኝት ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንክ የእስራዔል-ሃማስ ጦርነት ከተቀሰቀሰ ወዲህ ለ4ኛ ጊዜ በዛሬው እለት በመካከለኛው ምስራቅ ጉብኝት እንደሚያደርጉ የአሜሪካ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የእስራዔል እና ሃማስ…

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን 2ኛ ትውልድ በኦሮሚያ ክልል የቱሪስት መስህቦችን ለማስጎብኘት ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን 2ኛ ትውልድ የኦሮሞን ባህልና እሴት እንዲሁም የቱሪስት መስህቦች ለማስጎብኘት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ቱሪዝም ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ የቱሪዝም ገበያ ልማትና ብራንድ ባለሙያ አቶ በረከት ደሴ…

የከባድና ተሳቢ መኪና አምራቾችን የገበያ ትስስር ችግር ለመፍታት የሚያስችል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከባድና ተሳቢ መኪና አምራች ኢንዱስትሪዎችን የገበያ ትስስር ችግር ለመፍታት የሚያስችል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። መድረኩ የትራክና ተሳቢ አምራች ኢንዱስትሪዎችን በማስተዋወቅ መኪኖቹን ከሚገዙ ደንበኞች ጋር የንግድ ትስስር በመፍጠር…

የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ሳምንት ከጥር 2 እስከ 24 ይካሄዳል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከአፍሪካ መዲና እስከ ዓለም መድረክ” በሚል መሪ ሐሳብ የዲፕሎማሲ ሳምንት ከጥር 2 እስከ 24 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም (ዶ/ር) በሰጡት…