Fana: At a Speed of Life!

መንግስት የህብረተሰቡን ጥያቄዎች ለመመለስ ዝግጁነት አለው – ለገሠ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ህብረተሰቡ ለሚያነሳቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሠ ቱሉ (ዶ/ር) ገለፁ። በአፋር ክልል አይሳኢታ ከተማ "ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ…

ዶ/ር ፍጹም አሰፋ በኢትዮጵያ የተመድ የልማት ፕሮግራም ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) ተወካይ ሳሙኤል ባይድ ዶው ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በአየር ንብረት ለውጥ እና አረንጓዴ ኢኮኖሚ ላይ በርካታ ሃብቶችን…

ለአፍሪካ ህብረት ጉባዔ የሀገራት መሪዎች አዲስ አበባ መግባት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊታችን ቅዳሜ እና እሑድ ለሚካሄደው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ የሀገራት መሪዎች አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል፡፡ በዚህ መሰረትም የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት በ37ኛ የአፍሪካ ህብረት መደበኛ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ…

ሕዝባዊ ውይይቶች ሀገራዊ ፈተናዎችን ለመፍታት ሚናቸው ከፍተኛ ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየከተሞች የሚደረጉ ውይይቶች ሀገራዊና ክልላዊ ፈተናዎችን ለመፍታት ዓይነተኛ ሚና አላቸው ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለፁ። “ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ…

የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን የ1 ነጥብ 8 ቢሊየን ዩሮ ሰብዓዊ ድጋፍ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው የተለያዩ ሀገራት የሚሆን የ1 ነጥብ 8 ቢሊየን ዩሮ ሰብዓዊ ድጋፍ አጸደቀ፡፡ በዓለም ላይ በ2024 ወደ 300 ሚሊየን የሚጠጉ ሰዎች ሰብአዊ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ተብሎ የሚገመት ሲሆን፥…

አምባሳደር ታዬ ከቡሩንዲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከቡሩንዲ አቻቸው አምባሳደር አልበርት ሽንግሮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በሀገራቱ የሁለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም የሀገራቱን ግንኙነት ይበልጥ…

ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት ሁሉም የበኩሉን ሃላፊነት ሊወጣ ይገባል – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት ሁሉም የበኩሉን ሃላፊነት ሊወጣ ይገባል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳደር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡   በጋምቤላ ክልል "ሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና…

ከህዝቡ ጋር በመስራት ለሀገሪቱ ብልፅግና እውን መሆን በቁርጠኝነት ይሰራል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህዝቡ ጋር በመስራት ለሀገሪቱ ብልፅግና እውን መሆን በቁርጠኝነት ይሰራል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ "ሕብረ-ብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ሀሳብ…

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ  ተማሪዎች ምዝገባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 ዓ.ም የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ ከየካቲት 3 ቀን 2016ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል። አገልግሎቱ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና…

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ከ259 ሚሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 259 ሚሊየን 35 ሺህ 835 ብር ተጨማሪ በጀት አጽድቋል፡፡ የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ጉባኤውን ከትናንት ጀምሮ እያካሄደ ነው። በጉባኤው ሁለተኛ ቀን ተጨማሪ በጀት ያጸደቀ…