Fana: At a Speed of Life!

ከ144 ሺህ በላይ ዜጎች የውጭ የሥራ ሥምሪት ማግኘታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ወራት ከ144 ሺህ 825 በላይ ዜጎች ለሥራ ወደ ውጪ መሰማራታቸውን የሥራ እና ክሕሎት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የውጭ ሀገር የሰራተኛ ስምሪት የዜጎችን መብት፣ ደህንነትና ጥቅም በማስጠበቅ የኢትዮጵያን ተጠቃሚነት በሚያረጋግጥ መልኩ…

አቡዳቢ የሩሲያ-ዩክሬንን የእስረኞች ልውውጥ እያስተባበርኩ ነው አለች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ዩክሬን ግጭት ውስጥ ከገቡ ጀምሮ በቁጥር ትልቁ ነው የተባለለትን የእስረኞች ልውውጥ እንዲያደርጉ የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች እያስተባበረች እንደሆነ አስታወቀች፡፡ የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ÷…

ሕዝቡ በፍትሕ ሥርዓቱ ላይ እምነት እንዲኖረው በጥራት መሥራት ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝቡ በፍትሕ ሥርዓቱ ላይ እምነት አንዲኖረውና ተገቢውን አገልግሎት እንዲያገኝ በፍትሕ ጥራት ላይ በትኩረት መሥራት እንደሚገባ ተጠቆመ። በሐረሪ ክልል ሐረር ከተማ ሲካሄድ የነበረው የሀገር አቀፍ የሕግ አውጪዎች የምክክር መድረክ ተጠናቋል።…

የቡልቡላ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የማስፋፊያ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡልቡላ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ ትምህርት ቤቱ የአዲስ አበበ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ነው የተመረቀው፡፡ በአርባ ምንጭ…

በሲዳማ ክልል የበዓል ወቅት የእርድ እንስሳት ዋጋ የተረጋጋ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከገና (ልደት) በዓል ግብይት ጋር ተያይዞ የዕርድ እንስሣት ዋጋ መረጋጋት ማሳየቱን የሲዳማ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ከመደበኛ ገበያ ባነሰ ዋጋ ምርቶች የሚሸጡባቸው 46 የቅዳሜና እሁድ ገበያዎች…

በኦሮሚያ ክልል ከ3 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ ተጠገነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ 3 ሺህ 96 ኪሎ ሜትር መንገድ መጠገኑን የኦሮሚያ መንገዶችና ሎጂስቲክስ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ለጥገና ሥራውም 393 ሚሊየን 741 ሺህ 522 ብር ወጭ መደረጉን ነው የቢሮው ምክትል እና የመንገድ አሥተዳደር…

የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከ5 ሚሊየን በላይ መፅሐፍት መሰራጨቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመማር ማስተማር ተግባሩ የሚረዱ 13 ነጥብ 6 ሚሊየን መፅሐፍትን ለማሰራጨት ታቅዶ እስካሁን 5 ነጥብ 3 ሚሊየን መጽሐፍት ለአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች መሰራጨቱን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ።   የቢሮው ምክትል ኃላፊ…

በተጠናቀቀው 6 ወር 57 ሺህ ይዞታዎች ተመዘገቡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው የበጀት ዓመት በተጀመረው የ7ኛ ዙር የመሬት ይዞታ ማረጋገጥና ምዝገባ ሂደት 57 ሺህ ይዞታዎችን መመዝገብ መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ይዞታና ምዝገባ መረጃ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ግፋወሰን ደሲሳ…

ኢትዮጵያ እና ሶማሊ ላንድ የፈረሙት ስምምነት ዘርፈ ብዙ ፋይዳ እንዳለው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሶማሊ ላንድ የተፈራረሙት ስምምነት ግንኙነታቸውን የሚያጠናክር እና ዘረፈ ብዙ ፋይዳ ያለው መሆኑ ተገለጸ፡፡   የሕግ ምሁር እና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ተንታኙ ማሩ አብዲ ከፋና ቴሌቪዥን ጋር በነበራቸው ቆይታ÷…

በውጭ ለሚኖሩ 2ኛው ትውልድ ኢትዮጵያውያን የቀረበው ጥሪ አቅማቸውን ለሀገር እንዲያውሉ ይረዳል- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ለሚኖሩ ሁለተኛው ትውልድ ኢትዮጵያውያን የቀረበው ሀገራዊ ጥሪ በተለያየ ሀገር እና ዘርፍ ያካበቱትን ልምድና ሌሎች አቅሞች ለሀገር ውስጥ ልማት ለማዋል የሚችሉበትን ዕድል እንደሚፈጥር ምሁራን አስገነዘቡ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር…