የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል ከ476 ሺህ በላይ የመማሪያ መጽሐፍት ታትሟል ዮሐንስ ደርበው Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016 የትምህርት ዘመን ለተማሪዎች ከሚያስፈልጉ 971 ሺህ 102 መጽሐፍት 476 ሺህ 102 ያህሉ መታተማቸውን የሶማሌ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቀሪው በኅትመት ሂደት ላይ መሆኑን የቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አብዱላሂ ኢልሚ…
ስፓርት በአለም ዋንጫው እንግሊዝ ለፍፃሜ ደርሳለች Mikias Ayele Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች አለም ዋንጫ እንግሊዝ አስተናጋጇን አውስትራሊያን 3 ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ለፍፃሜ ደርሳለች፡፡ ለእንግሊዝ ኤላ ቶኒ፣ ላውረን ሄምፕ እና አሌሲያ ሩሶ ጎሎችን ሲያስቆጥሩ የአውስትራሊያን ብቸኛ ጎል ሳም ኬር አስቆጥራለች፡፡ የእንግሊዝ…
የሀገር ውስጥ ዜና አንዲት ላም 3 ጥጃዎችን በአንድ ጊዜ ወለደች Melaku Gedif Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሸነን ኮሉ ወረዳ አንዲት ላም ሶስት ጥጃዎችን በአንድ ጊዜ መውለዷ ተሰምቷል፡፡ የላሟ ባለቤት ወይዘሮ አሻ አሊይ÷ ላሚቱ ከዚህ ቀደም በአንድ ጊዜ ሁለት ጥጃዎችን ወልዳ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ አሁን ላይም በአንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከንቲባ አዳነች አቤቤ በወጣቶች ስብዕና ማዕከላት ግንባታ ላበረከቱት አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጣቸው Melaku Gedif Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ፌዴሬሽኖች ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ከተማ ለማርሻል አርት መስፋፋት፣ ለስፖርት ማዘውተሪያዎችና ወጣቶች ስብዕና ማዕከላት ግንባታ ላበረከቱት የላቀ አስተዋጽኦ እውቅና ሰጥተዋል፡፡ ለከንቲባዋ እውቅና የሰጡትም ሌጀንድ ማርሻል…
የዜና ቪዲዮዎች መደመር ለህብረ – ብሔራዊ አንድነት Amare Asrat Aug 16, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=BIYoJB4QW1Y
የሀገር ውስጥ ዜና ፊሊፒንስ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት ገለጸች Tamrat Bishaw Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊሊፒንስ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ፈርዲናንድ ቦንቦንግ ማርከስ ገለጹ፡፡ በፊሊፒንስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አምባሳደር ደሴ ዳልኬ የሹመት ደብዳቤያቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና ለ6 ‘ስታርትአፕ’ተመራቂዎች ለእያንዳንዳቸው የግማሽ ሚሊየን ብር ስራ መጀመሪያ ድጋፍ ተደረገ Shambel Mihret Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የፈጠራ ችሎታ ውጤት ላስመዘገቡ 6 ‘ስታርትአፕ’ ተመራቂዎች ለእያንዳንዳቸው እስከ 500 ሺህ ብር ስራ መጀመሪያ መነሻ ገንዘብ ድጋፍ መደረጉን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ ከጃፓን ኢንተርናሽናል የትብብር ኤጅንሲ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ከ4 ሺህ በላይ የመምህራን መኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት ታቅዷል Melaku Gedif Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከ4 ሺህ 500 በላይ የመምህራን መኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት መታቀዱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተር ሃሰን እንድሪስ እንዳሉት፥ በ2016 በጀት ዓመት የትምህርት ጥራትን ማሳደግ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ99 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ Shambel Mihret Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ከ99 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የተያዙት የኮንትባንድ እቃዎች የመኪና መለዋወጫ፣ ጎማዎች፣ አዳዲስ አልባሳት ፣ ጫማዎች፣ የቤት ዕቃዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ26 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መድኃኒቶችና ግብዓቶች ወደሀገር ገብተዋል ዮሐንስ ደርበው Aug 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው የ2015 በጀት ዓመት ከ26 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መድኃኒቶችና የመድኃኒት ግብዓቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ መፍቀዱን የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታወቀ። ከ13 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው…