Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ምስጋኑ በኢትዮጵያ የተመድ ዋና ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በቅርቡ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ሆነው ከተሾሙት ራሚዝ አላክባሮቭ ጋር ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።…

ኤምባሲው በኢትዮጵያና በአሜሪካ ምሁራን መካከል አጋርነትና ትብብር እንዲኖር እንደሚሰራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና በአሜሪካ ምሁራን መካከል ቀጣይነት ያለው አጋርነትና ትብብር እንዲኖር እንደሚሰራ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ገለጸ። የአሜሪካ ኤምባሲ የአመራርና አስተዳደር አካል በሆነው የአቅም ግንባታ አውደ ጥናት ላይ የኢትዮጵያ ፐብሊክ ዩኒቨርሲቲ…

አድዋ ዜሮ ኪሎ ሜትር ሙዚየም ታሪካዊ እሴቱን ጠብቆ ግንባታው በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)አድዋ ዜሮ ኪሎ ሜትር ሙዚየም የኢትዮጵያ ጀግኖችንና የአድዋ መልክዓ ምድርን በሚገልፅ መልኩ ታሪካዊ እሴቱን ጠብቆ ግንባታው በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአድዋ ዜሮ ዜሮ ኪሎ…

ኢንስቲትዩቱ ለባለ ተሰጥኦ ታዳጊዎች ስልጠና እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲዩትበስፔስ ሳይንስና ጆኦስፓሻል ዘርፍ ተሰጥኦ ላላቸው ታዳጊዎች በቡራዩ የልዩ ተሰጥኦ ማበልጸጊያ ማእከል ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል። የስልጠናውን አጀማመርና ሂደት የጎበኙት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር…

ከ11 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ይዞ የተሰወረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ11 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ይዞ የተሰወረ እና ሳይታገት ታግቻለሁ ብሎ ለአጋቾቹ 2 ሚሊየን ብር ገቢ እንዲደረግ የጠየቀ ግለሰብ ከነ ግብረአበሩ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተጣራ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡…

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንና የሀንጋሪ የስፖርት ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከሃንጋሪ የስፖርት ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ጋር ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ በ54ኛው የዓለም አትሌቲክስ ኮንግረስ ላይ ለመሳተፍ በፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ የተመራ ልዑክ…

በአማራ ክልል የባጃጅ ትራንስፖርት ክልከላ በተጣለባቸው ከተሞች አገልግሎቱ ነገ እንዲጀመር ዕዙ ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ክልከላ በተጣለባቸው ስድስት ከተሞች ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪዎች (ባጃጅ) መደበኛ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲጀምሩ የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ፈቀደ። ዕዙ በሰጠው ቁጥር ሁለት ወቅታዊ መረጃ ዛሬ ማለዳ ላይ ባደረገዉ…

የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተለያየ ተግባር እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተለያየ ተግባር እየተከናወነ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። ለረጅም ዓመታት ቀረጥ ሲጣልባቸው ከነበሩ የቅንጦት እቃዎች ዝርዝር ውስጥ የነበረው የንፅህና መጠበቂያ ቁስ የጤና ሚኒስቴር…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከዓለም ሙስሊም ሊግ ዋና ፀኃፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የዓለም ሙስሊም ሊግ ዋና ፀኃፊ ሙሓመድ ቢን አብዱልከሪም አል-ዒሳን (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም ኢትዮጵያ በተለይም ከአረብ ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ዙሪያ…

ከአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ የተሰጠ ወቅታዊ መረጃ (ቁጥር- ሁለት)

የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ሰሞኑን የመጀመሪያ ምዕራፍ ሥራዎቹን በተሳካ ሁኔታ በማጠናቀቅ የሁለተኛ ዙር ምዕራፍ ሥራዎችን መጀመሩን ማስታወቁና ክልከላዎችን መጣሉ የሚታወስ ነዉ፡፡ ዛሬ ማለዳ ላይ ባደረገዉ ግምገማ፣ የሁለተኛዉ ዙር ወታደራዊ ኦፕሬሽን ሥራዎች ከሞላ ጎደል እየተጠናቀቁና…