Fana: At a Speed of Life!

የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተለያየ ተግባር እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተለያየ ተግባር እየተከናወነ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። ለረጅም ዓመታት ቀረጥ ሲጣልባቸው ከነበሩ የቅንጦት እቃዎች ዝርዝር ውስጥ የነበረው የንፅህና መጠበቂያ ቁስ የጤና ሚኒስቴር…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከዓለም ሙስሊም ሊግ ዋና ፀኃፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የዓለም ሙስሊም ሊግ ዋና ፀኃፊ ሙሓመድ ቢን አብዱልከሪም አል-ዒሳን (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም ኢትዮጵያ በተለይም ከአረብ ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ዙሪያ…

ከአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ የተሰጠ ወቅታዊ መረጃ (ቁጥር- ሁለት)

የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ሰሞኑን የመጀመሪያ ምዕራፍ ሥራዎቹን በተሳካ ሁኔታ በማጠናቀቅ የሁለተኛ ዙር ምዕራፍ ሥራዎችን መጀመሩን ማስታወቁና ክልከላዎችን መጣሉ የሚታወስ ነዉ፡፡ ዛሬ ማለዳ ላይ ባደረገዉ ግምገማ፣ የሁለተኛዉ ዙር ወታደራዊ ኦፕሬሽን ሥራዎች ከሞላ ጎደል እየተጠናቀቁና…

ከሰባት አስርት አመታት በኋላ በዓይነ ሥጋ የተያዩት እህትና ወንድማማቾች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤተሰብ አባላት በተለያዩ የህይወት ገጠመኞች መለያየት እንደሚገጥም እሙን ነው፡፡ በፖለቲካ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ድንገተኛ አደጋዎች ምክንያት መለያየት ወይንም መራራቅ ሊመጣ ይችላል፡፡ ያንጊዜም ናፍቆት እና መብሰልሰሉን የህይወታቸው አንድ…

ኢትዮጵያና ሀንጋሪ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሀንጋሪ በፈረንጆቹ 1965 ዓ.ም ተፈርሞ በሥራ ላይ የነበረውን የአየር አገልግሎት ስምምነት በማሻሻል አዲስ የሁለትዮሽ የአየር አገልግሎት ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የሁለቱ ሀገራት አየር መንገዶች በኢትዮጵያና በሀንጋሪ መካከል በሳምንት 7…

የኢጋድ የሴቶች የሰላምና ደህንነት ፎረምን በይፋ ወደ ስራ የሚያስገባ ውይይት በናይሮቢ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የሴቶች የሰላምና ደህንነት ፎረምን በይፋ ወደ ስራ የሚያስገባ ውይይት በኬንያ ናይሮቢ መካሄድ ጀምሯል። በውይይቱ ላይ የኢጋድ ባለስልጣናት፣ የተቋሙ አባል አገራት ተወካዮች፣ የሲቪክ…

የአሜሪካ፣ ደቡብ ኮሪያ እና የጃፓን የመከላከያ ጥምረት የቀጠናውን ውጥረት ያባብሳል ስትል ቻይና ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ፣ ደቡብ ኮሪያ እና የጃፓን የመከላከያ ጥምረት የቀጠናውን ውጥረት ያባብሳል ስትል ቻይና ገልፀለች፡፡ የአሜሪካ፣ የጃፓን እና የደቡብ ኮሪያ መሪዎች የፊታችን ዓርብ በካምፕ ዴቪድ እንደሚገናኙ ተገልጿል፡፡ ሀገራቱ በተለይም በቴክኖሎጂ እና…

የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት 4 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 4 ነጥብ 39 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ እንደገለጹት÷ጠንካራ የአቅርቦትና ግብይት ሰንሰለት በመፍጠር ጥራታቸውን…

የጥራት ችግር የታየባቸው ከ42 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ መድሀኒቶችና የመድሀኒት ግብዓቶች ወደ ሀገር እንዳይገቡ መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍቢሲ) በተጠናቀቀው የ2015 በጀት ዓመት የጥራት ችግር የታየባቸው ከ42 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ መድሀኒቶችና የመድሀኒት ግብአቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ማድረጉን የኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነት…

ከ19 ሚሊየን ብር በላይ ለግል ጥቅማቸው አውለዋል የተባሉ ሁለት የባንክ ሰራተኞች ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሙስና ወንጀል ከ19 ሚሊየን ብር በላይ ለግል ጥቅማቸው አውለዋል በተባሉ ሁለት የባንክ ሰራተኞች ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ ተከሳሾቹ ክሱ የተመሰረተባቸው በ2007 ዓ.ም የወጣውን የሙስና ወንጀል አዋጅ ቁጥር 881/07 አንቀፅ 31/2/ እና የወንጀል…