Fana: At a Speed of Life!

የሌማት ትሩፋት ተሥፋ ሠጪ ውጤቶች እየታዩበት ነው – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተሠራ ያለው የሌማት ትሩፋት ተሥፋ ሠጭ ውጤቶች እየታዩበት መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር ደዔታ አማካሪ ዮሐንስ ግርማ (ዶ/ር)÷ከፋናብሮድካቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ “የሌማት ትሩፋት”…

ባንኩ የተረጋጋ የፋይናንስ ስርዓት እንዲፈጠር የሚረዱ ስራዎችን ማጠናከር እንደሚገባው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተረጋጋ የፋይናንስ ስርዓት እንዲፈጠር ለማስቻል የሚረዱ ፈርጀ ብዙ ስራዎችን አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በብሔራዊ ባንክ…

ለዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ስኬታማነት እየተሰሩ ባሉ ፕሮጀክቶች ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂን ስኬታማ ለማድረግ እየተሰሩ ያሉ ፕሮጀክቶች ላይ የምክክር መድረክ ተካሄዷል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስኬታማ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶች በቀጣይ የሚሰሯቸውን ስራዎች…

ኢትዮጵያ በሕገ- ወጥ የቁም እንስሳት ንግድ በየቀኑ ከ630 ሺህ ዶላር በላይ ታጣለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሕገ- ወጥ መንገድ ከሀገር በሚወጣ የቁም እንስሳት ንግድ በየቀኑ ከ630 ሺህ ዶላር በላይ እንደምታጣ ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት አዘጋጅነት ሕገ-ወጥ ንግድን መከላከል ላይ ያተኮረ ሀገር አቀፍ ጉባዔ…

የፓን አፍሪካ ፓርላሜንት ኮንፍረንስ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትኩረቱን በሴቶች መብት ላይ ያደረገው 49ኛው የፓን አፍሪካ ፓርላሜንት ኮንፍረንስ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እየተካሄደ ነው። የሴቶችን መብት በማስከበርና የአመራር ብቃታቸውን በማሳደግ ተጽዕኖ ፈጣሪ አፍሪካውያን ሴቶችን ለማበረታታት ባለመው…

በ5 ወራት 131ሚሊየን ዶላር ገቢ ከአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምሥት ወራት 131ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ከአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ወጭ ንግድ መገኘቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል እንዳሉት ÷ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን እየፈተኑት ያሉ ዓለማቀፋዊ…

በአማራ ክልል ባለፉት ሶስት ወራት 880 ሺህ ኩንታል ሰሊጥ ለገበያ መቅረቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሶስት ወራት 880 ሺህ ኩንታል የሰሊጥ ምርት ለገበያ መቅረቡን የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ ኢብራሂም መሃመድ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ በክልሉ ከሚመረቱ የቅባት እህሎች ግንባር ቀደሙ እና ከፍተኛ የውጭ…

በጅማ ከተማ በሀገራዊ ምክክር አጀንዳ ማሰባሰብ ላይ የሚሳተፉ አካላትን ለመመልመል ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊ ምክክር አጀንዳ ማሰባሰብ ላይ የሚሳተፉ የማሕበረሰብ አባላትን ለመመልመል ከኦሮሚያ ክልል ሰባት ዞኖች፣ አራት ከተማ አስተዳዳሮች እና 109 ወረዳዎች ለተውጣጡ ተባባሪ አካላት በጅማ ከተማ ስልጠና እየተሰጠ ነው። በስልጠና መድረኩ 791…

ዳሸን ባንክና የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ አዲስ የዓየር ትራንስፖርት ክፍያ አገልግሎት ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳሸን ባንክ እና የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ደንበኞች የዓየር ትራንስፖርት አገልግሎት ተጠቅመው ክፍያ ቆይተው የሚከፍሉበትን አዲስ አማራጭ በጋራ አስተዋወቁ። የዳሽን ባንክ ዲጂታል ባንኪንግ ዋና መኮንን አቶ ዮሐንስ ሚሊዮን እንደጠቆሙት÷ ‘ጉዞዎ…

የትግራይ ክልል የቱሪዝም እንቅስቃሴን ዳግም የማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሮና ወረርሽኝ እና በጦርነት ምክንያቶች ተቋርጦ የነበረውን የትግራይ ክልል የቱሪዝም እንቅስቃሴ ዳግም በይፋ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በመቐለ ከተማ እየተካሄደ ነው። በጦርነቱ ወቅት ጥቃት የደረሰባቸውን ተቋማት መልሶ አገልግሎት ላይ ለማዋልና…