የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ችግኞችን በመትከል ሀገራዊ ድርሻን መወጣት እንደሚገባ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም እንደ ደን መጨፍጨፍ፣ የአየር ንብረት ለውጥ እና የብዝሀ ህይወት መጥፋት የመሳሰሉ ተግዳሮቶች በተጋረጡባት ወቅት የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ችግኞችን በመትከል ሀገራዊ ድርሻን መወጣት እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴዔታ ባይሳ…