Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ከጥር 1 ቀን ጀምሮ ትምህርት እንደሚጀምሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት የመማር ማስተማር ሥራ እንደሚጀምሩ የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በአማራ ክልል በተፈጠረው ወቅታዊ የጸጥታ ችግር ምክንያት በክልሉ የሚገኙ…

አየር መንገዱ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሁለተኛ ትውልድ የአየር ቲኬትና የሆቴል መስተንግዶ ዋጋ ቅናሽ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሁለተኛ ትውልድ ያደረጉትን ጥሪ ተከትሎ ወደ ሀገር ቤት ለሚገቡ የዳያስፖራ አባላት የአውሮፕላን ትኬትና የሆቴል መስተንግዶ ዋጋ ቅናሽ ማድረጉን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገለጸ።…

አንድሬ ኦናና በካሜሩን ብሔራዊ ቡድን ውስጥ ተካተተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማንቼስተር ዩናይትድ ግብ ጠባቂ አንድሬ ኦናና በኮትዲቯሩ የአፍሪካ ዋንጫ በሚሳተፈው የካሜሩን ብሔራዊ ቡድን ዝርዝር ውስጥ ተካትቷል፡፡ ኦናና በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ሀገሩ ከአሰልጣኝ ጋር በተፈጠረ አለመግባባት በጊዜያዊነት ከብሔራዊ ቡድኑ ርቆ…

የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ዝግጅት የባለሙያዎች ቡድን ከተሳታፊዎች የተገኙ ግኝቶችን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ዝግጅት የባለሙያዎች ቡድን ከተሳታፊዎች የተገኙ ግኝቶችን ይፋ አድርጓል፡፡ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ የባለሙያዎች ቡድን በሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ዝግጅት የደረሰበትን ሒደት በተመለከተ በሰጠው መግለጫ፤ ለሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ዝግጅቱ…

ግብረ ኃይሉ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በሰላም መጠናቀቁን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ ዛሬ የተከበረው የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በሰላም መጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ በዓሉ በሰላም አንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የኃይማኖት አባቶች…

ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ በጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ የሚካሄዱ የልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች እንክብካቤና የልማት ስራዎች ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅትም ርዕሰ መስተዳድሩ÷ በጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ ዙሪያና ውስጥ ለውስጥ…

አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ግምታዊ ዋጋው 15 ሚሊዮን ብር የሆነ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ ኢንስቲትዩቱ የደህንነት መጠበቂያ ካሜራዎችና መለዋወጫዎችን ለክልሉ ፖሊስ አስረክቧል፡፡ ድጋፉ…

በክልሉ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚሰሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ሙስጠፌ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡን ከተረጂነት በማላቀቅ የሥነ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ፡፡ ግብርናውን ለማዘመን የተዘጋጀ የሽግግር እቅድ የትግበራ መርሐ ግብር በሶማሌ…

ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ዜጎች በመስጠትና ግለሰቦችን ወደ ውጭ በመላክ ወንጀል የተከሰሱ 36 ተከሳሾች ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ሀገር ዜጎች በመስጠትና ሰነድ አልባ ግለሰቦችን ወደ ውጭ በመላክ የሙስና ወንጀል የተከሰሱ 36 ተከሳሾች በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ትዕዛዝ ተሰጠ። ትዕዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1…

የሲቪክ ማህበራት ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት ተሳትፏቸውን እንደሚያጠናክሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ቁልፍ ሚና ለሚኖረው ሀገራዊ ምክክር ስኬታማነት የጀመሩትን ተሳትፎ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሲቪክ ማሕበራት አስታወቁ። ሀገራዊ ምክክሩ ሲንከባለሉ የቆዩ የግጭት መንስኤዎችና ልዩነቶች ላይ መግባባት ለመፍጠር…