Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል 4 ሺህ 648 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ4 ሺህ 648 ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር መያዙን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ አጀበ ስንሻው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷በአማራ ክልል የተፈጠረው የአፈር…

የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በግብጽ አዲስ እየተገነባ ያለውን የካይሮ ከተማ ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ ከተሞች እና ተቋማት የተውጣጣ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በግብጽ አዲስ እየተገነባ ያለውን የካይሮ ከተማ ጎብኝቷል፡፡ ልዑኩ በጉብኝቱ ጥንታዊነትን ከዘመናዊነት፤ ገጠርን ከከተማ አስማምቶ ለማደግ የተከናወኑ ተግባራትን መመልከቱ…

የሶማሌ ክልል ከ11 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች ፈቃድ መስጠቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 11 ቢሊየን 443 ሚሊየን 226 ሺህ ብር ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች አዳዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የሶማሌ ክልል ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ ኢብራሂም አሕመድ ለፋና…

በኦሮሚያ ክልል 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ተማሪዎችን የት/ቤት ምገባ ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2016 በጀት ዓመት 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ተማሪዎችን የትምህርት ቤት ምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተር ሃሰን እንድሪስ እንዳሉት፥ በተጠናቀቀው…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በሀገራዊ ሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ሁለቱ መሪዎች በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የቆየ እና ታሪካዊ ግንኙነት በማጠናከር የንግድ…

ኢትዮጵያ ከሴራሊዮን ጋር ያላት ግንኙነት ይበልጥ እንዲጠናከር ትፈልጋለች- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሴራሊዮን ጋር ያላትን የሁለትዮሽ፣ አህጉራዊ እና የባለብዙ ወገን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር እንደምትፈልግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ከሴራሊዮን ፕሬዚዳንት ጁሊየስ ማዳ ቢዮ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኦሮሚያ ክልል 618 ሺህ ሄክታር በበልግ የስንዴ ምርት መሸፈኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2015 ዓ.ም የምርት ዘመን 618 ሺህ ሄክታር መሬት በበልግ የስንዴ ምርት መሸፈኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ በ2015 ዓ.ም የምርት ዘመን በበልግ ስንዴ ምርት የተሸፈነው÷ በቦረና፣ ምስራቅ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ሕይወታቸውን ላጡ በ’ሌኒንግራድ ጀግኖች ተከላካዮች መታሰቢያ ሐውልት’ የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ሕይወታቸውን ላጡ በ'ሌኒንግራድ ጀግኖች ተከላካዮች መታሰቢያ ሐውልት' ላይ የአበባ ጉንጉን አኖሩ፡፡ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሁለተኛው የሩሲያ-አፍሪካ…

የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከዓለም የምግብና ግብርና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከዓለም የምግብና ግብርና ድርጅት (ፋኦ) ዋና ዳይሬክተር ኩ ዶንግዩ ጋር ያለው ትብብር ይበልጥ በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ። ግርማ አመንቴ ዶ/ር)  በቅድሚያ ዋና ዳይሬክተሩ ለሁለተኛ ዙር በመመረጣቸው…

ኢትዮጵያ በ2ኛው የተባበሩት መንግስታት የሥርዓተ ምግብ ጉባዔ የነበራት ተሳትፎ ስኬታማ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የሥርዓተ ምግብ ጉባዔ የነበራት ተሳትፎ ስኬታማ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። በጉባዔው÷ በግብርናው ዘርፍ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ውጤታማ…