Fana: At a Speed of Life!

የሰው ሀብት ለዘላቂ ልማት መግቢያ መንገድ ነው- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰው ሀብት ልማት ለዘላቂ ልማት መግቢያ መንገድ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በታንዛኒያ…

በአቶ ገብረመስቀል ጫላ የተመራ ልዑክ በጄኔቫ የስራ ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ የተመራ ልዑክ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ የስራ ጉብኝት እያደረገ ነው፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት በስዊዘርላንድ ቆይታቸው ጄኔቫ የሚገኘውን የዓለም የንግድ ጽሕፈት ቤት ጎብኝተዋል፡፡ የጉብኝት መርሐ…

የደም ግፊትን ለመቀነስ የሚያግዙ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ16 ሺህ ህመሙ ባለባቸው ሰዎች ላይ በተደረገ ሙከራ ሁሉም የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎች የደም ግፊትን እንደሚቀነሱ በብሪቲሽ ጆርናል ኦፍ ስፖርት ሜዲስን ላይ የታተመ ጥናት ውጤት አመላክቷል፡፡ መሬት ላይ በደረት በመተኛት በትክሻ ትይዩ በክርን…

የቁልቢ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ-በዓል በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቁልቢ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ-በዓል በሰላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ። አስተዳደር አካላት፣ የሃይማኖት አባቶች እና የአካባቢው ሕብረተሰብ በቅንጅት በሰሩት የፀጥታ ማስከበር ሥራ በዓሉ በሰላም መጠናቀቁን የፌደራል…

ት/ቤት ሀገር ተረካቢ ትውልድ የምንሰራበት ትልቅ ተቋም ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ቤት ቀጣዩን ሀገር ተረካቢ ትውልድ የምንሰራበት ትልቅ ተቋም በመሆኑ ያለምንም ልዩነት በጋራ ልንረባረብ ይገባል ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ትምህርት ለትውልድ በሚል መሪ ሐሳብ የሚካሄደው የትምህርት…

የእንጀራ ልጆቿን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለችው ግለሰብ የሞት ቅጣት ተፈረደባት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ከተማ ቡራዩ ክፍለ ከተማ ከታ ወረዳ ሁለት የእንጀራ ልጆቿን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለችው ግለሰብ የሞት ቅጣት ተፈረደባት፡፡ የሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ በዋለው ችሎት የሁለት አመትና የአስራ ሁለት አመት የእንጀራ ልጆቿን ሆን ብላና…

የዓለም ኢኮኖሚ መስከን እያሳየ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ኢኮኖሚ መስከን እያሳየ መሆኑን ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ገለጸ፡፡ ዓለማቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) አሻሽሎ ባወጣው ሪፖርቱ የዓለም ኢኮኖሚ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ ባጋጠሙ የተለያዩ እክሎች ምክንያት ቀውስ…

በግጭት ጉዳት ለደረሰባቸው አካባቢዎች መልሶ ግንባታ የሚሆን የ60 ሚሊየን ዶላር በጀት ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ በግጭት ጉዳት የደረሰባቸው አካባቢዎች መልሶ የማልማት ፕሮጀክት አቢይ ኮሚቴ ለ2016 በጀት ዓመት በግጭት ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች ለመልሶ ማቋቋመምና ግንባታ ተግባር የሚውል የ60 ሚሊየን ዶላር በጀት አጸደቀ፡፡ በቢሾፍቱ ከተማ…

በ2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ለ400 ሺህ ዜጎች የሥራ ዕድል ለመፍጠር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ ለ400 ሺህ ዜች የሥራ ዕድል ለመፍጠር እየተሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ገለጸ፡፡ በቢሮው የ2015 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀምና የቀጣይ…

በከፍተኛ ሙቀት ምክንያት በተከሰተ ሰደድ እሳት ከ40 በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ሙቀት ምክንያት በተከሰተ ሰደድ እሳት ከ40 በላይ ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ። በአልጄሪያ፣ ጣሊያን እና ግሪክ የሰደድ እሳቱ ወደመንደሮችና መዝናኛ ቦታዎች ላይ በመስፋፋቱ የዜጎች ህይወት ማለፉ የተገለጸው፡፡ ከዚህ ባለፈም…