Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን የመቋቋምና የምግብ ዋስናን የማረጋገጥ ስራዎች ለሀገራት አብነት እየሆኑ መምጣታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በረሃማነትን ለመከላከል የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋምና የምግብ ዋስናን ለማረጋገጥ የምታከናውናቸው ስራዎች ለበርካታ ሀገራት አብነት እየሆኑ መምጣታቸውን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። በኳታር ዶሃ እየተካሄደ በሚገኘው የ2023 ኢንተርናሽናል…

የአየር ሀይል የውጊያ ዝግጁነት ከንግግር ባለፈ በተግባር ወደ ላቀ ደረጃ ደርሷል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ሀይል የውጊያ ዝግጁነት ከንግግር ባለፈ በተግባር ወደ ላቀ ደረጃ ደርሷል ሲሉ የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ የአየር ኃይሉ 88ኛ ዓመት የምስረታ በዓል የማጠቃለያ መርሐ…

የብልጽግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ለህዝብ በገባውን ቃል መሰረት እየሰራ እንደሆነ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ለመረጠው ህዝብ በገባው ቃል መሰረት ከህዝቡ ይነሱ የነበሩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች፣ የልማት ጥያቄዎችና የአገልግሎት አሰጣጥን ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ እየሰራ መሆኑን የፓርቲው የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ገለጸ። ቅርንጫፍ…

በኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ከተመድ ምክትል ዋና ፀሃፊ ጋር ተወያዬ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር የተመራ ልዑክ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ምክትል ዋና ፀሃፊ አሚና መሐመድ ጋር ወላጆቻቸውን ያጡና ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን መደገፍ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያዬ፡፡…

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል ለተባባሪ አካላት ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል ለተባባሪ አካላት ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና አጠናቋል፡፡ ኮሚሽኑ በክልሉ በሚገኙ 8 ዞኖች እና 6 የከተማ አስተዳደሮች ከተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ተቋማት ለተለዩ ተባባሪ አካላት ነው…

የኩዌት ኤሚር በ86 አመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኩዌት ኤሚር ናዋፍ አል-አሕመድ አል-ሳባህ በ86 አመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ኤሚር ናዋፍ አል-አሕመድ አል-ሳባህ በፈረንጆቹ ከ2006 ጀምሮ አልጋ ወራሽ ሆነው ተሰይመው ነበር፡፡ ከሦስት ዓመት በፊት በፈረንጆቹ 2020 በሥልጣን ላይ…

የባቡር ደህንነት ተግዳሮቶችና የመፍትሔ ሀሳቦች ላይ ያተኮረ ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 6 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የባቡር ደህንነት ተግዳሮቶችና የመፍትሔ ሀሳቦች ላይ ያተኮረ ምክክር በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በውይይቱ የኢትዮ ጁቡቲ ባቡር የገቢ ወጪ ንግድ በማስተናገድ ለኢትዮጵያ መሠረት ስለመሆኑ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ሚኒስትሩ…

ብሪታንያ በታዳጊ ህጻናት የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ላይ ገደብ ልትጥል ነው

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 6 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ በታዳጊ ህጻናት የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ላይ ገደብ ልትጥል መሆኑ ተሰማ። ይጣላል የተባለው ገደብ የታዳጊ ህጻናቱን የአዕምቶ ጤንነት ለመጠበቅ ያለመ መሆኑም ተሰምቷል። ብሉምበርግን ዋቢ ያደረገው የአር ቲ ዘገባ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ አየር ኃይል የሠው አልባ የአየር ምድብን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 6 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ አየር ኃይል የሠው አልባ የአየር ምድብን መርቀው ከፈቱ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በከሠዓት መርሐ ግብር የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰለጠናቸውን…

በተያዘው የምርት ዘመን 117 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 6 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በተያዘው የምርት ዘመን 3 ሚሊየን ሄክታር መሬት በመስኖ በማልማት 117 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ። በሁለተኛው ምዕራፍ የግብርና ዕድገት ፕሮግራም የበጀት ድጋፍ ለመስኖ ስንዴ ልማት ለክልሎች የተገዙ የውሃ…