ሙስናን በአስተሳሰብና በተግባር በመፋለም ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በጋራ እንስራ – ከንቲባ አዳነች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሙስናን በአስተሳሰብና በተግባር በመፋለም የሁላችንንም ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በጋራ እንስራ ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቀረቡ፡፡
“ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በጋራ እንታገለው” በሚል መሪ ቃል ከተማ…