Fana: At a Speed of Life!

ለተለያዩ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎችና የተራድዖ ድርጅቶች ማብራሪያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎችና በሰብዓዊ ድጋፍ ተሰማርተው ለሚገኙ የተራድዖ ድርጅቶች ተወካዮች የተሰሩ ስራዎችን አስመልክቶ ማብራሪያ ተሰጥቷል፡፡ ማብራሪያው እና ሪፖርቱ ባለፈው የፈረንጆች ዓመት የተሰሩ ስራዎችን አስመልክቶ…

አርሶ አደሩን ከልማዳዊ የግብርና አሰራር ልናወጣው ይገባል አሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን አርሶ አደር የኩታ ገጠም አስተራረስ ዘዴን እና ቴክኖሎጂን እንዲጠቀም በማድረግ ከልማዳዊ የግብርና አሰራር ልናወጣው ይገባል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የግብርና ቢሮ…

ኢትዮ ቴሌኮምና ዜድቲኢ ኩባንያ የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ስልኮችን በጋራ ለገበያ ለማቅረብ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም እና ዜድቲኢ ኩባንያ የ’ዜድቲኢ ብሌድ ቨርዥን 50’ ዲዛይንን ጨምሮ የተለያዩ ተንቀሳቃሽ ስልኮችን በጋራ ለገበያ ሊያቀርቡ መሆኑን አስታወቁ። ኢትዮ ቴሌኮም የዜድቲኢ ብሌድ ቨርዥን V50 ዲዛይንን ጨምሮ A40 እና A54…

በሐረር ከተማ የሃይማኖት አባቶች የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ስፍራን አፀዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ የሃይማኖት አባቶችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የጥምቀት በዓል ማክበሪያ ስፍራን አፅድተዋል። የሐረሪ ክልል የሰላምና የፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ቶፊቅ መሃመድ ÷የጽዳት መርሐ ግብሩ ሐረር የምትታወቅበትን የአብሮነት፣ የፍቅርና…

በጋራ የመልማት መርህን የተከተለው የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የህልውና ጥያቄ ነው – አምባሳደር መለስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰጥቶ መቀበል እና በጋራ የመልማት መርህን የተከተለው የኢትዮጵ የባሕር በር ጥያቄ የህልውና ጥያቄ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ አምባሳደር መለስ (ዶ/ር) ለጋዜጠኞች በሰጡት…

በኦሮሚያ ክልል የተፋሰስ ልማት ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የዘንድሮው የተፋሰስ ልማት ሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄደ ነው። የክልሉ ግብርና ቢሮ ሃላፊ ጌቱ ገመቹ÷ በዛሬው እለት በጅማ ዞን ኦሞ ናዳ ወረዳ ተገኝተው የተፋሰስ ልማት ሥራውን አስጀምረዋል።…

ፓኪስታን በኢራን ግዛት ውስጥ ይገኛሉ ባለቻቸው አሸባሪዎቸ ላይ የአየር ጥቃት መፈፀሟን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓኪስታን በደቡባዊ ኢራን ይገኛሉ ባለቻቸው አሸባሪዎች ላይ የአየር ጥቃት መፈፀሟን የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ጥቃቱ ኢራን በትላንትናው እለት የፓኪስታንን የአየር ክልል በመጣስ በጃይሽ አል አድሊ አሸባሪዎች ላይ ፈፀምኩት ላለችው…

የአማራ ክልል ውሃና ኢነርጂ ቢሮ በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ለማዳረስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ውሃና ኢነርጂ ቢሮ በክልሉ በድርቅ በተጎዱ አካባቢዎች ለሚገኘው ማኅበረሰብ ክፍሎች የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ለማዳረስ የሚያግዝ ድጋፍ አድርጓል። ሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚደረገው ድጋፍ ላይ…

ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ መግለጫን በጥብቅ ተቃወመች

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ መግለጫን በጥብቅ እንደምትቃወም የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የሊጉ መግለጫ፥ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ እና…

አገልግሎቱ 496 ሺህ በላይ ጉዳዮችን በማስተናገድ 1 ነጥብ 29 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 496 ሺህ 359 ጉዳዮችን በማስተናገድ ከ1 ነጥብ 29 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የአገልግሎቱ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አለምሸት መሸሻ እንደገለጹት÷ በ2016 በጀት ዓመት…