Fana: At a Speed of Life!

በስለት በማስፈራራት ንብረት የዘረፉ ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተሳፈረችበት በተለምዶ ባጃጅ እየተባለ በሚጠራው ባለ ሦስት እግር ተሽከርካሪ ውስጥ በስለት አስፈራርተው ንብረቷን ዘርፈው የተሰወሩ ሦስት ተከሳሾች በዘጠኝ ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የኦሮሚያ ክልል የሸገር ከተማ ከፍተኛ…

የቤንያሚን ኔታንያሁ የሙስና ክስ ዳግም መታየት መጀመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የሙስና ክስ ዳግም መታየት መጀመሩ ተገልጿል፡፡ በፈረንጆቹ ጥቅምት 7 የተፈፀመውን ክስተት ተከትሎ ከእስራኤል የፍትህ ሚኒስትር በተሰጠ አስቸኳይ ትዕዛዝ ጉዳዩ ባለበት እንዲቆይ መደረጉ የሚታወስ ነው።…

የህብረት ስራ ማህበራት ቁጥራቸውን የሚመጥን ስራ እየተሰራ እንዳልሆነ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ያሉ የህብረት ስራ ማህበራት ቁጥራቸውን የሚመጥን ስራ እየተሰራ እንዳልሆነ የኢትዮጰያ ህብረት ስራ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ የዓለም አቀፍ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት ቀን በኢትዮጵያ ሕዳር 27 ቀን 2016 እንደሚከበር…

የማህበረሰብ ለውጥ ለማምጣት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ማስፋፋት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዜጎች የምትመች ሀገር ለመፍጠርና የማህበረሰብ ለውጥ ለማምጣት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ማስፋፋት እንደሚገባ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የደቡብ ኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ የኢትዮጵያ ቢሮ ያዘጋጀው ዓለም አቀፉ የበጎ…

ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በአካባቢ ጥበቃ ዙሪያ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ጣሊያን በአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራሞች ትግበራ ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ በዱባይ ተፈራርመዋል፡፡ ከ28ኛው የተመድ አየር ንብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በተከናወነው የፊርማ ሥነ ስርዓት ላይ የአካባቢ…

የዕዙ አመራሮች ከምሥራቅ ጉጂና ምሥራቅ ቦረና ዞኖች የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊዎች ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ዕዝ ከፍተኛ አመራሮች ከምሥራቅ ጉጂ እና ከምሥራቅ ቦረና ዞኖች አመራሮች ጋር በወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ የዞኖቹን ሰላምና ደኅንነት ሲያውኩ እና የሕዝቡን መደበኛ ሕይወት ሲያናጉ በነበሩ ሕገ-ወጥ ታጣቂዎች ላይ በሰራዊቱና…

የ12ኛ ክፍል ፈተና መስጫ ወረቀቶችን ደብቆ ፈተና ወደሚታረምበት አዳራሽ ሊገባ ነበር የተባለው ተከሳሽ ያቀረበው መቃወሚያ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መስጫ ወረቀቶችን ደብቆ ፈተና ወደሚታረምበት አዳራሽ ሊገባ ነበር የተባለው ተከሳሽ ያቀረበው የክስ መቃወሚያ በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 5ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ውድቅ ተደረገ። ችሎቱ የዐቃቤ…

18ኛውን የብሔር፣ ብሔረሰቦች ቀን ለማክበር እንግዶች ወደ ጂግጂጋ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 18ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ለማክበር እንግዶች ወደ ጂግጂጋ ከተማ እየገቡ ነው፡፡ 18ኛው የኢትዮጵያ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል “ብዝኃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሐሳብ በሶማሌ ክልል…

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ብዝኃነትን በእኩልነት በሚያስተናግድ መልኩ መቃኘት አለበት ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሀገራዊ አንድነትን ለማጠናከር ብዝኃነትን በእኩልነት የሚያስተናግድ የፖለቲካ ቅኝትን መፍጠር እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ 18ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል ከነገ ጀምሮ በጅግጅጋ ከተማ ለአምስት ተከታታይ ቀናት "ብዝኃነትና እኩልነት…

በአማራ ክልል የተረጋጋ ሁኔታ ለመፍጠር ከህብረተሰቡ ጋር ያለው ቅንጅት መጠናከር አለበት – አቶ ደሳለኝ ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ያጋጠመውን ችግር ለመፍታትና የተረጋጋ ሁኔታ ለመፍጠር ከህብረተሰቡ ጋር ያለው ቅንጅት መጠናከር አለበት ሲሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአስተዳደር ጉዳዮች ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሀላፊ አቶ ደሳለኝ ጣሰው…