Fana: At a Speed of Life!

የክረምት ወራት የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ በሚል መሪ ሐሳብ ለሁለተኛ ጊዜ በ10 ክልሎችና ሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች የተከናወነው የክረምት ወራት የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠናቋል። የክረምት ወራት የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ ሥነ-…

በአማራ ክልል 3 ሺህ 942 ኩንታል ማዳበሪያ በሕገ- ወጥ መንገድ ሲዘዋወር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ39 ወረዳዎች በተለያየ ጊዜ 3 ሺህ 942 ኩንታል ማዳበሪያ በሕገ- ወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ የነበሩ 259 ሰዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የ52ቱ ሰዎች 1 ሺህ 361 ኩንታል ማዳበሪያተወርሶ…

አብርሆት ቤተ-መጽሐፍት የሕግ ታራሚዎች በሥነ- ምግባር እንዲታነፁ ለማድረግ እየሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አብርሆት ቤተ-መጽሐፍት የሕግ ታራሚዎች በሥነ- ምግባር እንዲታነፁ እና በዕውቀት እንዲበለጽጉ ለማገዝ ከቃሊቲ ፌደራል ማረሚያ ቤት ጋር በቋሚነት ሥራ መጀመሩን ገለጸ፡፡ የቤተ-መጽሐፍቱ ዳይሬክተር ውብአየሁ ማሞ (ኢ/ር) ከማረሚያ ቤቱ…

የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ከ132 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ለ2015 የአረንጓዴ ዐሻራና ለክረምት የበጎ አድራጎት ሥራዎች ከ132 ሚሊየን ብር በላይ መመደቡን ገለጸ፡፡ በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርም ወደብና ተርሚናል ባለባቸው አካባቢዎች ከ30 ሺህ በላይ ኢኮኖሚያዊ…

የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ጥንካሬውን እንዲያስቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ዘንድሮ የኢትዮጵያን ፍላጎት ለማሳካት የሠራው ሥራ እና ያመጣው ውጤት አበረታች መሆኑን የመከላከያ ሚኒስትሩ አብረሃም በላይ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በኮርፖሬሽኑ የ2015 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም እና…

ለአርቲስት እጅጋየሁ ሽባባው (ጂጂ) የክብር ዶክትሬት ሊሰጣት ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ለአርቲስት እጅጋየሁ ሽባባው (ጂጂ) የክብር ዶክትሬት ሊሰጣት መወሰኑን አስታወቀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ጋርዳቸው ወርቁ (ዶ/ር) እንደገለጹት÷ ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ሐምሌ 13 ቀን 2015…

ኢትዮጵያ የዓባይ ተፋሰስ ሀገራትን ባለመጉዳት ቃሏን የምትጠብቅ ናት – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዓባይ ተፋሰስ እህት ሀገራትን ለመጉዳት የማታስብና ቃሏን የምትጠብቅ ሀገር ናት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷…

22ኛው የዋና ኦዲተሮች ዓመታዊ ጉባዔ በቦንጋ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) 22ኛው የዋና ኦዲተሮች ዓመታዊ ጉባኤ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል፡፡ መንግስት ለክልሎች የሰጠውን የድጋፍ እና ድጎማ በጀት የነጠላ ኦዲት አፈጻጸም በጉባዔው መገምገሙ ተገልጿል። ከክልልና ከከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤቶች ጋር ያለው…

በአማራ ክልል መማር ማስተማርን የሚመጥን ደረጃ ያላቸው ት/ቤቶች ከ17 በመቶ አይበልጡም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በክልሉ ለትክክለኛ መማር ማስተማር የሚመጥን ደረጃ ያላቸው ትምህርት ቤቶች ከ17 በመቶ እንደማይበልጡ ገለጹ፡፡ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል ሕዝባዊ የንቅናቄ…

ለዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ከተቀመጡት ተማሪዎች ውስጥ 40 ነጥብ 65 በመቶዎቹ የማለፊያ ነጥብ አስመዘገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ከተቀመጡት ተማሪዎች ውስጥ 40 ነጥብ 65 በመቶዎቹ የማለፊያ ነጥብ ማስመዝገባቸውን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ ከሰኔ 30 ቀን ጀምሮ ለስድስት ቀናት…