Fana: At a Speed of Life!

ምዕመኑ በዓለ ጥምቀቱን ሲያከብር ሐይማኖታዊ ሥርዓቱን በጠበቀ መልኩ ሊሆን እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ክርስቲያኑ የከተራና የጥምቀት በዓልን ሲያከብር ሐይማኖታዊ ሥርዓቱንና ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ ሊሆን እንደሚገባ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት አሳሰበ፡፡ በዓለ ጥምቀቱ  በባሕርዳር ከተማ ሐይማኖታዊ እሴቱን…

አዲሱ የአምራች ኢንዱስትሪ ፖሊሲ በዘርፉ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን እንደሚፈታ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የአምራች ኢንዱስትሪ ፖሊሲ እና የብሄራዊ ተኪ ምርት ስትራቴጂው በዘርፉ ላይ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን እንደሚቀርፍ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። በአዲሱ የአምራች ኢንዱስትሪ ፖሊሲ የብሄራዊ ተኪ ምርት እስትራቴጂ ላይ የፌደራል…

የከተራና ጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር ወደ ሥራ መግባቱን ግብረ-ኃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 ዓ.ም የከተራና ጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር ዕቅድ አውጥቶ ወደ ሥራ መግባቱን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታውቋል፡፡ የከተራና ጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር የፀጥታ አካላት ዝግጅታቸውን አጠናቀው ወደ ሥራ መግባታቸውንም…

በሀሰተኛ ሰነዶች ግለሰቦች ሳያውቁ ቤታቸውን ለመሸጥ ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የተቀበለው ተከሳሽ በእስራትና በገንዘብ ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን በመጠቀም ግለሰቦች ሳያውቁ ቤታቸውን ለመሸጥ ከ15 ሚሊየን ብር በላይ ተቀብሏል የተባለው ተከሳሽ በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጣ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ወሰነ። በአ/አ ከተማ ኮልፌ…

የጥምቀትን በዓል ለማክበር ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀትን በዓል ለማክበር ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አስታውቋል፡፡ የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ በዓሉን አስመልክቶ መግለጫ እየሰጡ ነው፡፡ ብፁዕነታቸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከጃን ሜዳ በተጨማሪ ከ78…

አምባሳደር ምስጋኑ በ19ኛው በናም ሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በ19ኛው የገለልተኛ ሀገራት ንቅናቄ (ናም) ሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ ጉባኤው ዛሬ ማለዳ በኡጋንዳ ካምፓላ መጀመሩን በኡጋንዳ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ…

“ቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን” ድጋፉን እንዲያጠናክር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን” በኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን የልማት ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ፡፡ በዳቮስ እየተካሄደ ከሚገኘው የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ጎን ለጎን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከ“ቢል…

በመዲናዋ ቆሻሻን መልሶ ጥቅም ላይ በማዋል ከ746 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሥድስት ወራት ቆሻሻን መልሶ ጥቅም ላይ በማዋል ከ746 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ፡፡ ገቢው የተገኘው 44 ሺህ ቶን ቆሻሻን መልሶ ጥቅም ላይ በማዋል መሆኑን የአዲስ አበባ ፅዳት አሥተዳደር…

የኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት ከሶማሊላንድ ጋር የተደረሰውን ስምምነት እንደሚደግፍ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት በኢትዮጵያና ሶማሊላንድ መካከል የተፈረመውም የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት እንደሚደግፍ አስታውቋል። የምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት ፉአድ ገና ስምምነቱን በተመለከተ በሰጡት መግለጫ ምክር ቤቱ የወጣቶችን…

ኳታርና ፈረንሣይ በጋዛ ለታጋቾች መድሃኒት መላከቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኳታር እና ፈረንሣይ በጋዛ ለሚገኙ ታጋቾች መድኃኒት መላካቸው ተገልጿል። በፈረንጆቹ ህዳር ወር ለሳምንት የቆየው የተኩስ አቁም ስምምነት ካበቃ በኋላ ኳታርና ፈረንሳይ ከእስራኤል እና የሃማስ ታጣቂ ቡድን ጋር በደረሱት ስምምነት በጋዛ…