Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን ኬንያ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ኬንያ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ፡፡ አቶ ደመቀ ነገ እና ከነገ በስቲያ በሚካሄደው 43ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አሥፈጻሚ ምክር ቤት ስብስባ…

ጎንደር አራዳ የኢትዮጵያ የክለቦች ሻምፒዮና ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ የክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ዛሬ ተጠናቋል፡፡ በሻምፒና ውድድሩ ከተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ 31 ክለቦች መሳተፋቸውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡ በማጠቃለያ…

የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር አስደናቂ እና ለበለጠ ሥራ የሚያነሳሳ ነው – የጀርመን ልዩ መልዕክተኛ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር አስደናቂ እና ለበለጠ ሥራ የሚያነሳሳ ፕሮጀክት መሆኑን በጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ የማሻሻያ ትግበራ ልዩ መልዕክተኛ ጄኒፈር ሊ ሞርጋን ገለጹ፡፡ ልዩ…

ለቀጣዮች 6 ወራት የቤት ኪራይ መጨመርም ሆነ ተከራይ ማስወጣት አይቻልም – የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከሐምሌ 2 ቀን 2015 እስከ ታኅሣሥ 2 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመር እና ተከራይን ማስወጣት እንደማይቻል አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ ቀደም ሲል ከሰኔ 2 ቀን 2015 እስከ ሕዳር 2015፣ ከሕዳር 2 ቀን…

ኢትዮጵያ እና ካሜሩን ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከካሜሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሌጄዩን ምቤላ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ ነገ መካሄድ ከሚጀመረው 43ኛው የአፍሪካ ኀብረት የስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ በፊት የተደረገ መሆኑ…

የአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ሁኔታን አስመልክቶ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ የተመራ የፌዴራል መንግስት ልዑክ በአማራ ክልል ሰላም እና ፀጥታ ዙሪያ ከክልሉ መንግስት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይት መድረኩ  የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ…

ኢትዮጵያ በሩሲያው ዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ ንግድ ትርኢት ላይ ተሳተፈች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ2023 የሩሲያው ዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ ንግድ ትርኢት ላይ መሳተፏን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የንግድ ትርዒቱ ዘላቂ ምርትና ምርታማነትን እንዲሁም የማሻሻያ ስትራቴጂዎች ላይ ያተኮረ ነው ተብሏል፡፡ በተለይም ለከተሞች እና…

አቶ ደመቀ መኮንን በአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብስባ ላይ ለመሳተፍ ኬንያ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በ43ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ስብስባ ላይ ለመሳተፍ ኬንያ ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጀሞ ኬንያታ ዓለም አቀፍ…

ሸበሌ ባንክ በጅግጅጋ በእሳት አደጋ ንብረታቸውን ላጡ ነጋዴዎች የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሸበሌ ባንክ በጅግጅጋ ገበያ ማዕከል በተከሰተው የእሳት አደጋ ንብረታቸውን ላጡ ነጋዴዎች የ20 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የሸበሌ ባንክ ዋና ዳይሬክተር አቶ ከድር አህመድ ከባንኩ አመራሮች ጋር በመሆን ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ…

በጋምቤላ ክልል በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 3 ሚሊየን ችግኞች ይተከላሉ- አቶ ኡሞድ ኡጅሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በአንድ ጀምበር ሶስት ሚሊየን ችግኞችን መትከል የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁን የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር ኡሞድ ኡጅሉ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ የሁለተኛው ምዕራፍ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ…