በመዲናዋ የኑሮ ውድነትን ለማስተካከል የተጀመሩ ሥራዎች እንዲጠናከሩ የምክር ቤት አባላት አሳሰቡ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከአገልግሎት አሰጣጥና ከኑሮ ውድነት ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለማስተካከል ከተማ አስተዳደሩ የጀመራቸውን ሥራዎች አጠናክሮ እንዲቀጥል የምክር ቤት አባላት አሳስበዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በ2ኛ ዓመት በ4ኛ መደበኛ…