Fana: At a Speed of Life!

እስራዔል እና ሃማስ ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ሥምምነቱን ሊያራዝሙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔል እና ሃማስ ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ሥምምነቱን ሊያራዝሙ መዘጋጀታቸው ተሰማ፡፡ በማስማማቱ በኩል ሚናዋን ስትጫወት የነበረችው ኳታር ዛሬ የሚያበቃውን ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ሥምምነት ሁለቱ ወገኖች እንደሚያራዝሙት ጠቁማለች፡፡ የኳታር የውጭ…

ኦስትሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በማዕድን ዘርፍ ትብብር ማድረግ እንደምትፈልግ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦስትሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በማዕድን፣ ታዳሽ ኃይል፣ ግብርና እና በሌሎች ዘርፎች ትብብር ማድረግ እንደምትፈልግ የሀገሪቱ መራሄ መንግስት ልዩ ተወካይ ፒተር ላውንስኪ-ቲፈንታል ገለጹ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ከኦስትሪያ…

የአዋሽ-ኮምቦልቻ-ሃራ-ወልዲያ የባቡር መስመር ዝርጋታ 93 በመቶ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዋሽ-ኮምቦልቻ-ሃራ-ወልዲያ የምድር ባቡር መስመር ዝርጋታ 93 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ የኮርፖሬሽኑ የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድና የ1ኛ ሩብ ዓመት የሥራ አፈፃፀም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት…

በአማራ ክልል ጎብኚዎችን በሚስብ ሁኔታ ቅርሶችን በመጠገን ለአገልግሎት እንዲበቁ ይደረጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ምክንያቶች ጉዳት የደረሰባቸውን ቅርሶች ለጎብኚ በይበልጥ ሳቢ እንዲሆኑ ጥገና በማድረግ ለአገልግሎት እንዲበቁ ይደረጋል ሲል የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ፡፡ “ቱሪዝም ለአረንጓዴ ልማት፣ አረንጓዴ ልማት ለቱሪዝም”…

አንጎላ ከኢትዮጵያ ጋር በግብርናው ዘርፍ በትብብር መሥራት እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርናው ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር መሥራት እንደሚፈልጉ የአንጎላ ፕሬዚዳንት ጆአዎ ማኑዌል ጎንካልቬስ ሎሬንኮ ገለጹ፡፡ በአንጎላ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍርቱና ዲበኩ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለአንጎላ ፕሬዚዳንት ጆአዎ ማኑዌል ጎንካልቬስ ሎሬንኮ…

የኢትዮጵያን የቱሪዝም ሃብቶች ያስተዋወቀ ፎረም በቤጂንግ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 18 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የቱሪዝም ፀጋዎችና የኢንቨስትመንት እድሎችን ለቻይና ዜጎች ለማስተዋወቅ ያለመ የቱሪዝም ፕሮሞሽን ፎረም በቻይና ቤጂንግ ተካሂዷል፡፡ በፎረሙ ላይ በቻይና የሚገኙ አስጎብኚ ድርጅቶች እና በቱሪዝም ፕሮሞሽን ዘርፍ የተሰማሩ ባለድርሻ…

በኦሮሚያ ክልል በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ለ3 ሺህ100 ባለሐብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በመጀመሪያው ሩብ ዓመት 32 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 3 ሺህ 100 ባለሐብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸው ተገለጸ፡፡ የክልሉ የኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ አሕመድ እንድሪስ በክልሉ የኢንቨስትመንት…

ለ18ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በቂ ዝግጅት ተደርጓል – አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 18 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ18ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በቂ ዝግጅት እንደተደረገ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገልጸዋል፡፡ አቶ አገኘሁ ተሻገር በጅግጅጋ ከተማ በመገኘት ለበዓሉ እየተከናወነ ያለውን ዝግጅት ምልከታ…

የሰሜን ኮሪያ የስለላ ሳተላይት የአሜሪካ ተቋማትን ፎቶ ማንሳቷ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ ባለፈው ሳምንት ያመጠቀቻት ወታደራዊ የስለላ ሳተላይት ዋይት ሀውስን ሳይቀር ፎቶ ማንሳቷን ፒዮንግያንግ ገልፃለች፡፡   ሰሜን ኮሪያ የአሜሪካን እና የደቡብ ኮሪያን ኃይል ለመከታተል እንደምትጠቅም የተናገረችላት አዲሷ…

ዕሴት የተጨመረባቸውን ምርቶች ወደ ውጭ መላክ መጀመራቸውን ማዕድን አቅራቢዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዕሴት የተጨመረባቸው እና ያለቀላቸውን ምርቶች ወደ ውጭ ሀገር መላክ መጀመራቸውን ማዕድን አቅራቢዎች ገልጸዋል፡፡ በየዓመቱ የሚዘጋጀው የማዕድን ኤክስፖ በሚሊኒየም አዳራሽ ተዘጋጅቷል፡፡ በኤክስፖው የተለያዩ የማዕድን አቅራቢዎች ምርቶቻቸውን…