Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ እና ሐረሪ ክልሎች የትምህርት ቤቶች መሠረተ ልማት ማሻሻል ሕዝባዊ ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ እና ሐረሪ ክልሎች የትምህርት ቤቶች መሠረተ ልማት ማሻሻል ሕዝባዊ ንቅናቄ ተጀምሯል፡፡ በደቡብ ክልል ሕዝባዊ ንቅናቄውን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ በጉራጌ ዞን የቡኢ አዳሪ ት/ ቤት…

አቶ መስፍን ጣሰው የኤርባስ A350 አውሮፕላን ክንፍ ማምረቻ ፋብሪካን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የተቋሙ አመራሮች በእንግሊዝ የሚገኘውን የኤርባስ A350 አውሮፕላን ክንፍ ማምረቻ ፋብሪካን ጎብኝተዋል። ጉብኝቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ እንግሊዝ በረራየጀመረበትን 50ኛ…

ፋሲል ከነማ ተጫዋቾች እንዳያዘዋውር ታገደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ ከስምንት ቀናት በኋላ በሚከፈተው የዝውውር መስኮት ተጫዋች እንዳያስፈርሙ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ አሳልፏል።   ክለቡ የታገደው ከቀድሞ አሰልጣኙ ኃይሉ ነጋሽ የደመወዝ ክፍያ ጋር በተያያዘ…

ተቋማትና ድርጅቶች ለገበታ ለትውልድ የሚያደርጉትን ድጋፍ እንደቀጠሉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቋማትና ድርጅቶች ለገበታ ለትውልድ የሚያደርጉትን ድጋፍ እንደቀጠሉ ነው። በ16ኛው ዙር የተለያዩ ተቋማት ከ76 ሚሊየን ብር በላይ ለገበታ ለትውልድ ድጋፍ ማድረጋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። …

ዲጂታል ጤና የጤናው ዘርፍ ግቦችን ለማሳካት መልካም አጋጣሚዎችን እየፈጠረ ነው – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዲጂታል ጤና በጤናው ዘርፍ የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት የሚያስችል መልካም አጋጣሚዎችን እየፈጠረ እንደሆነ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ዲጂታል ጤና ሁሉ አቀፍ የጤና ሽፋንን ለማሳደግ የሚደረገውን ጥረት ከመደገፉም በላይ…

ፕሬዚዳንት ባይደን ለዩክሬን ክላስተር ቦምብ እንዲሰጥ ያሳለፉትን ውሳኔ እንደሚተገብሩት አረጋገጡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ለዩክሬን ክላስተር ቦምብ እንዲሰጥ ያሳለፉትን ውሳኔ እንደሚተገብሩት አረጋገጡ። ፕሬዚዳንቱ ‘በጣም ከባድ’ ያሉትን ውሳኔ ለማሳለፍና ለመወሰን ጊዜ እንደወሰደባቸውና፥ ዩክሬን ከገጠማት የተተኳሽ…

በጅግጅጋ ከተማ በእሳት አደጋ ከ900 በላይ ሱቆች ወደሙ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ትናንት ሌሊት በተከሰተ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል። በጅግጅጋ ከተማ ‘ታይዋን’ ተብሎ በሚጠራው የገበያ ማእከል ትናንት ሌሊት ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ የተከሰተው ከፍተኛ…

በመዲናዋ ከ11 ኪሎ ሜትር በላይ የከፍተኛ ውሃ መስመር ዝርጋታ ተካሂዷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 11 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር የከፍተኛ ውሃ መስመር ዝርጋታ መካሄዱን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ሶስተኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ሁለተኛ ዓመት የስራ ዘመን አራተኛ እና…

በተጠናቀቀው በጀት በአዲስ አበባ ከ416 ሺህ በላይ ዜጎች የስራ እድል ተፈጥሯል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት በመዲናዋ ከ416 ሺህ በላይ ለሆኑ ዜጎች የስራ እድል መፈጠሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ሶስተኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ሁለተኛ ዓመት የስራ ዘመን አራተኛ እና የበጀት…

አቶ ደስታ ሌዳሞ የክልሉን የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የክልሉን የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት አስጀመሩ። "በጎ ፈቃደኝነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ሀሳብ የሲዳማ ክልል የክረምት ወራት የወጣቶች የበጎ ፍቃድ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር…