የሠራዊቱን ግዳጅ የመፈጸም አቅም በማጎልበት የሀገርን ሰላም ማስከበር ሥራው ይጠናከራል- ሌ/ ጄ ዘውዱ በላይ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት ግዳጅ የመፈጸም አቅም በማጎልበት የሕዝብን ሰላምና ደህነት ለማረጋገጥ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ ገለጹ።
ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ ÷የመከላከያ ሠራዊቱን…