Fana: At a Speed of Life!

ክልሉ ከ11 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሐብቶች ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት 11 ቢሊየን 490 ሚሊየን 458 ሺህ 249 ብር ላስመዘገቡ ባለሐብቶች ፈቃድ መስጠቱን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል አስታወቀ፡፡ ፈቃዱ የተሰጠው በ26 የግብርና እና በሰባት የኢንዱስትሪ ዘርፎች…

በሕገ-ወጥ መንገድ ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ ነጋዴዎች ከ1 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ባለፉት ስድስት ወራት ባካሄደው ክትትልና ቁጥጥር ከ980 በላይ በሆኑ የንግድ ተቋማት ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ አጀሊ ሙሳ እንዳሉት÷ በሕገ-ወጥ መንገድ…

የዳታ ልማት ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ቁልፍ አስቻይ በመሆኑ በትብብር ሊሰራበት ይገባል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳታ ልማት ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ቁልፍ አስቻይ በመሆኑ በትብብር እና በርብርብ ልንሰራበት የሚገባ ታላቅ ሀብት ነው ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስቴሩ ከተባበሩት መንግስታት የኢኮኖሚ እና የማህበራዊ ጉዳዮች…

በመዲናዋ ከ10 ሺህ በላይ የሺሻ መጠቀሚያ እቃዎችና 70 ኪሎ ግራም አደንዛዥ ዕፅ መወገዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ እና በቂርቆስ ክፍለ ከተሞች በተለያየ ጊዜ የተሰበሰቡ ከ10 ሺህ በላይ የሺሻ መጠቀሚያ እቃዎች እና 70 ኪሎ ግራም አደንዛዥ ዕፅ መወገዱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ለወንጀል መስፋፋት መንስኤ በሆኑ ጉዳዩች ላይ ትኩረት…

ለቀጣዩ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 76 ሺህ 192 ችግኝ ጣቢያዎች ወደ ስራ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀጣዩ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 132 ሺህ 226 የችግኝ ጣቢያዎችን ወደ ስራ ለማስገባት ታቅዶ አሁን ላይ 76 ሺህ 192 ችግኝ ጣቢያዎች ሥራ መጀመራቸውን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ዓብይ ኮሚቴ የ2015/16…

በፕሪሚየር ሊጉ ድሬደዋ ከተማ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት የውድድር መርሐ ግብር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ ድሬደዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን ያካሄዱት ጨዋታ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ የድሬደዋ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች ቻርለስ…

በሚቀጥሉት ቀናት የሚኖረው የአየር ሁኔታ የቋሚ ተክሎችን የውኃ ፍላጎት ለማሟላት ይረዳል -ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት አሥር ቀናት የሚኖረው የአየር ሁኔታ ቋሚና እድገታቸውን ያልጨረሱ ተክሎችን የውኃ ፍላጎት ለማሟላት እንደሚረዳ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለፀ። ኢንስቲትዩቱ ዛሬን ጨምሮ ለቀጣይ አሥር ቀናት የሚኖረውን የአየር ሁኔታ…

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ከወቅቱ ጋር እንዲራመድ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ከወቅቱ ጋር እንዲራመድ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዘዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ሳምንት ዓውደ ርዕይ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ መልዕክት…

በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች 121 ሚሊየን ብር የሚገመት ምግብና አልባሳት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች 121 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ምግብና አልባሳት ድጋፍ ተደረገ፡፡ ድጋፉን ያበረከቱት የገቢዎች ሚኒስቴር፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ድጋፉን የተቋማቱ ከፍተኛ…

ስንወረር ድምጻቸው ያልተሰማ ዘላቂ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ እውነታን መሰረት አድርገን ስንነሳ ጩኸትና ጫናው ብዙ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስንወረር ድምጻቸውን ያላሰሙ ዘላቂ ጥቅማችንን ለማረጋገጥ እውነታን መሰረት አድርገን በምናደርገው አንድ እርምጃ ሁሉ ጩኸትና ጫናው ብዙ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ…