Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል ሲሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ፈተና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30 ቀን፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ሲሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና መጠናቀቁን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ሃላፊ ኪሮስ ጉዕሽ (ዶ/ር) እንደገለፁት÷ ከሰኔ 28 እስከ ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ለተከታታይ ሶስት…

የፖርቹጋል ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጠና መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖርቹጋል ባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጠና በዘርፈ ብዙ የኢንቨስትመንት አማራጮች እንዲሰማሩ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ጥሪ አቅርቧል፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰና ልዑካቸው በኢትዮጵያ…

በሶማሌ ክልል የሚንቀሳቀሱ ባንኮች የስራ እድል ፈጠራ እና የኢንቨስትመንት ስራዎችን እንዲደግፉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የሚንቀሳቀሱ የመንግስትና የግል ባንኮች የስራ እድል ፈጠራ እና የኢንቨስትመንት ስራዎችን እንዲደግፉ ተጠየቀ። የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሞሀመድ  በክልሉ  አገልግሎት ከሚሰጡ የመንግስትና የግል ባንኮች ጋር ውይይት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር ሞኒክ ሳንዛባጋንዋ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሞኒክ ሳንዛባጋንዋ (ዶ/ር) አሁን ላይ በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን እየተካሄደ…

አልማ በ2015 ዓ.ም 7 ሺህ 328 የመማሪያ ክፍሎች መገንባቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በአማራ ክልል 7 ሺህ 328 የመማሪያ ክፍሎች መገንባቱን ገለጸ፡፡ የማኅበሩ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ዓለማየሁ ሞገስ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በ2015 ዓ.ም…

ሕገ-ወጥ ካርታ አዘጋጅተው የመንግስት ቦታ እንዲወሰድ አድርገዋል የተባሉ 3 ተከሳሾች በቀረበባቸው የከባድ ሙስና ወንጀል ክስ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ከተማ ቡራዩ ክ/ከተማ አራት የመንግስት ቦታዎችን በተጭበረበረ መንገድ ካርታ አዘጋጅተው እንዲወሰዱ አድርገዋል የተባሉ ሶስት ተከሳሾች በቀረበባቸው ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ፡፡ የኦሮሚያ ክልል የሸገር ከተማ ከፍተኛ…

ወደ ሱዳን ሊሻገር የነበረ አደንዛዥ እፅ፣ የዝሆን ጥርስ፣ ደረቅ ጫት እና ነዳጅ  ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ሱዳን ሊሻገር የነበረ አደንዛዥ ዕፅ፣ የዝሆን ጥርስ፣ ደረቅ ጫት እና ነዳጅ በሑመራ ከተማ፣ ዲማ ፣ ባዕከር እና ራዊያን ኬላ ተያዘ፡፡ መነሻውን ሻሸመኔ ያደረገ እና ወደ ሱዳን ሊሻገር የነበረ 22 ማዳበሪያ ሐሽሽ እንዲሁም መነሻውን አዲስ አበባ…

ትራንሽን ማኑፋክቸሪንግ የካሞን 20 ሲሪየስ ሞዴል ስልክን አስተዋወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትራንሽን ማኑፋክቸሪንግ (ቴክኖ ሞባይል) የካሞን 20 ሲሪየስ ሞዴል ስልክን በኢትዮጵያ አስተዋወቀ ። ኩባንያው በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያስተዋወቀው ካሞን 20 ሲሪየስ ሞዴል ስልክ ዘመናዊና የዓለም የሞባይል ቴክኖሎጂ ዕድገትን የሚያሳይ ነው…

ሰመራ ዩኒቨርሲቲ ለጤና መስክ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰመራ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ2015 ዓ.ም የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ለጤና መስክ ተማሪዎች መስጠት ጀምሯል። የመውጫ ፈተናው ከዛሬ ጀምሮ በቀጥታ በበይነ መረብ ከማዕከል እየተሰጠ ሲሆን ÷የዩኒቨርሲቲው…

ሰመራ ዩኒቨርሲቲ ለጤና መስክ  ተማሪዎች የመውጫ ፈተና  መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰመራ ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ2015 ዓ.ም የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ለጤና መስክ  ተማሪዎች  መስጠት ጀምሯል። የመውጫ ፈተናው ከዛሬ ጀምሮ በቀጥታ በበይነ መረብ ከማዕከል እየተሰጠ ሲሆን ÷የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ…