የሳይንስ ሙዚዬም አፍሪካን በሳይንስ ዘርፍ ወደ ፊት ለማሻገር ከፍተኛ ሚና እንዳለው ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚዬም አፍሪካን በሳይንስ ዘርፍ ወደፊት ለማሻገር አዲስ ምዕራፍ እንደሚከፍት የፓን አፍሪካ ፓርላማ አባላት ተናገሩ፡፡
አዲስ አበባ የጋራ ስብሰባቸውን እያካሄዱ የሚገኙት የፓን አፍሪካ ፓርላማ አባላትና ቋሚ ኮሚቴዎች የሳይንስ…