Fana: At a Speed of Life!

የሳይንስ ሙዚዬም አፍሪካን በሳይንስ ዘርፍ ወደ ፊት ለማሻገር ከፍተኛ ሚና እንዳለው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚዬም አፍሪካን በሳይንስ ዘርፍ ወደፊት ለማሻገር አዲስ ምዕራፍ እንደሚከፍት የፓን አፍሪካ ፓርላማ አባላት ተናገሩ፡፡ አዲስ አበባ የጋራ ስብሰባቸውን እያካሄዱ የሚገኙት የፓን አፍሪካ ፓርላማ አባላትና ቋሚ ኮሚቴዎች የሳይንስ…

ኢትዮጵያና ኔዘርላንድስ በሆርቲካልቸርና በእንስሳት ልማት በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኔዘርላንድስ በአትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም በእንስሳት ልማት ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የተፈረመው ስምምነት 3ኛው ምዕራፍ “ሆርቲ- ላይፍ” ፕሮጀክት ሆርቲካልቸር ልማት ላይ እንዲሁም 2ኛው…

የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል በአሸባሪው ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ ወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል በአሸባሪው ቡድን ሸኔ አባላት ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ ሰበታ፣ ሃዋስና ቀርሳ ማሌማ በተባሉ አካባቢዎች ላይ በመንቀሳቀስ የህብረተሰቡን ሰላም ሲያውኩ በቆዩት የሽብር ቡድኑ አባላት ላይ ነው…

1 ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የሚገኝ ሰብል መሰብሰቡን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው የምርት ዘመን እየለማ ከሚገኘው ሰብል ውስጥ እስከ አሁን 1 ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የሚገኝ ሰብል መሰብሰቡን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ገለፀ። የቢሮው ምክትል ቢሮ ሀላፊ አቶ አጀበ ስንሻው÷በምርት ዘመኑ ከ5 ሚሊየን ሄክታር…

3 ተቋማት የሕግ መዝገበ ቃላት በኦሮምኛ ቋንቋ ለማዘጋጀት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕግ መዝገበ ቃላት በኦሮምኛ ቋንቋ ለማዘጋጀት የሚያሥችል ሥምምነት በሦስት ተቋማት መካከል ተፈረመ፡፡ ሥምምነቱን የተፈራረሙት÷ የፌዴራል የፍትኅና የሕግ ኢንስቲትዩት፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ እንዲሁም “ጀስቲስ ፎር ኦል ኢትዮጵያ” መሆናቸውን…

ኢትዮጵያውያን በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት መፍጠር አለብን – አቶ ታዬ ደንደአ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን በዋና ዋና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት በመፍጠር በሀገር ግንባታ ሂደት ሚናችንን ልንጫወት ይገባናል ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ታዬ ደንደአ ተናገሩ። የሰመራ፣ የወሎ፣ ወልዲያ እና የራያ ዩኒቨርሲቲዎች በጋራ ያሰናዱት የምሁራን…

የአፍሪካ ሀገራት ከደቡብ ኮሪያ በአይሲቲ እና በቴክኖሎጂ ዘርፍ ልምድ መውሰድ አለባቸው – አምባሳደር ደሴ ዳልኬ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት ከደቡብ ኮሪያ በአይሲቲ እና በቴክኖሎጂ በተለይም በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እድገት ልምድ መውሰድ እንዳለባቸው በደቡብ ኮሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሴ ዳልኬ ገለጹ፡፡ አፍሪካ እና ደቡብ ኮሪያ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የልምድ…

ከዕዳ ወደ ምንዳ በሚል መሪ-ሐሳብ በተለያዩ ማዕከላት ሲሰጥ የቆየው ሥልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘ከዕዳ ወደ ምንዳ’ በሚል መሪ-ሐሳብ በተለያዩ ማዕከላት ሲሰጥ የቆየው 3ኛ ዙር የመንግሥት አመራሮች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተጠናቀቀ። 3ኛው ዙር የአቅም ግንባታ ሥልጠና ከመላ ሀገሪቱ ለተወጣጡ የመንግሥት አመራሮች ላለፉት 12 ቀናት ሲሰጥ…

ጊኒ የቀድሞ ፕሬዚዳንቷን በሀገር ክህደት ወንጀል ምርመራ ላካሂድባቸው ነው አለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጊኒ የቀድሞ ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ በሀገር ክህደት ወንጀል ምርመራ ሊካሄድባቸው እንደሆነ ተገለጸ። የጊኒ የፍትህ ሚኒስትር አልፎንሴ ቻርለስ ራይት፥ የቀድሞው የሀገራቸው ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ በወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ከስልጣን ከተወገዱ…

በሩብ ዓመቱ ከ4 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ የወጪ እና ገቢ ዕቃዎችን ማጓጓዝ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከ4 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ የወጪ እና ገቢ ዕቃዎችን ማጓጓዝ መቻሉን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ እየተካሄደ በሚገኘው የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የአፈጻጸም ግምገማ የሚኒስቴሩ…