Fana: At a Speed of Life!

የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከሕዝቡ ጋር መከረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ከሕዝቡ ጋር መክሯል፡፡ መድረኩ ከብሔረሰብ አሥተዳደሩ ሁሉም ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት መሆኑ ተገልጿል፡፡ የብሔረሰብ…

የቤጂንግ የውጭ ጉዳይ ጥናት ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ በአማርኛ ቋንቋ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ያስመርቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤጂንግ የውጭ ጉዳይ ጥናት ዩኒቨርሲቲ ለኢትዮ-ቻይና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት የበለጠ መጎልበት በኢትዮጵያ ቋንቋዎች ትምህርት ጥናት ላይ እየሠራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዳይሬክቶሬት አባላት ከዩኒቨርሲቲው…

በቱሪዝሙ ዘርፍ ከሞሮኮ ጋር ለመሥራት በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታ ሌንሳ መኮንን ከሞሮኮ አምባሳደር ነዝሀ አላው ጋር በቱሪዝሙ ዘርፍ በተለያዩ ዘርፎች በትብብር ለመሥራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ሞሮኮ በሰው ኃይል ሥልጠና ድጋፍ እንድታደርግ ከስምምነት…

ሚኒስቴሩ ከ21 ኩባንያዎች ጋር ለመሥራት በሚያስችሉት ጉዳዮች ላይ መከረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር ከፈረንሳይ የግል ኩባንያዎች ማኅበር ከተወከሉ 21 ኩባንያዎች ከተውጣጡ 30 የልዑካን ቡድን ዓባላት ጋር ተወያየ፡፡ በውይይቱም÷ የኢትዮጵያና ፈረንሳይን ግንኙነት በኢንቨስትመንት ዘርፉ ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ልዑኩ…

በጎንደር የተኀድሶ ሥልጠና የተከታተሉ ወጣቶች ወደ ኅብረተሰቡ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር የተኀድሶ ሥልጠና የተከታተሉ ወጣት ጥፋተኞች ከስህተታቸው ታርመው ወደ ኅብረተሰቡ መቀላቀላቸው ተገለጸ፡፡ በተሳሳተ መንገድ በግጭትና ሁከት ተግባራት በመሰማራት ሕዝብና መንግስት መበደላችን ተገቢ አለመሆኑን በመገንዘብ በቀጣይ ለሠላም መሥፈን…

በመዲናዋ የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበት የምግብ ቅቤ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበት የምግብ ቅቤ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የምግብ ቅቤው የተያዘው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 መሆኑ ተገልጿል። የአለም ባንክ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ወንጀል መከላከል ሽፍት ሃላፊ ረዳት…

በ3 ወራት ከውጭ በተላከ ገንዘብ ከ1 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኝቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከውጭ ሀገራት ወደ ኢትዮጵያ ከተላከ ገንዘብ (ሬሚታንስ) ከ1 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ እንዲገኝ ድጋፍ መደረጉ ተገለጸ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሠላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን…

ለ7 ነጥብ 3 ሚሊየን ዜጎች እርዳታ የማድረስ ስራ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ7 ነጥብ 3 ሚሊየን ዜጎች እርዳታ የማድረስ ስራ እየተሰራ መሆኑን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ፡፡   የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ በራስ አቅም…

በእነወንደሰን አሰፋ (ዶ/ር) የክስ ዝርዝር ላይ የሟቾችና የተጎጂዎች ዝርዝር ተካቶ ክሱ ተሻሽሎ እንዲቀርብ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሽብር ወንጀል በተከሰሱት በእነወንደሰን አሰፋ (ዶ/ር) የክስ ዝርዝር ላይ የሟቾች እና የተጎጂዎች ስም ዝርዝር ተካቶ ክሱ ተሻሽሎ እንዲቀርብ ታዘዘ። ትዕዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የፀረ- ሽብርና ሕገ- መንግሥታዊ…

ብዙ ማይሎችን በማቋረጥ የአደንዛዥ እጽ ዝውውርን ድል ያደረገችው ህንዳዊ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንዳዊቷ የፖሊስ አባል ፕሪትፓል ኮር በተለያዩ ግዛቶች ብዙ ማይል ርቀቶችን በመጓዝ ታጣቂዎችን እና የአደንዛዥ እጽ አዘዋዋሪዎችን እንቀስቃሴ ድል ማድረግ መቻሏ ተነግሯል፡፡ ህንድን በሰሜን ምስራቅ በምታዋስናት ማይናማር ድንበር በኩል የታጣቂ…