ቴክ የብሪታኒያ ትልቁ ቤተ-መጻሕፍት በደረሰበት የሣይበር ጥቃት የሰራተኞች የግል መረጃ ሾልኮ ወጣ Meseret Awoke Nov 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪቲሽ ቤተ - መጻሕፍት በፈረንጆች ጥቅምት 31 ባስተናገደው የሳይበር ጥቃት የሰራተኞቼ የግል መረጃ መውጣቱን አረጋግጫለሁ ብሏል። የሳይበር ጥቃቱ የቤተ- መጻሕፍቱን ድረ-ገጽ ለአንድ ወር ያህል እንዲቋረጥ ማድረጉም ነው የተገለጸው።…
የሀገር ውስጥ ዜና የህዝቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት መስራት ይገባል- አቶ አረጋ ከበደ Amele Demsew Nov 21, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ ሰላምና የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ የህዝቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት መስራት እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አረጋ ከበደ አሳሰቡ። 3ኛው ዙር “ከዕዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርዕስ ሲካሄድ የቆየው…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሸኔ ጋር በሁለት ዙር ሲካሄድ የነበረው ንግግር ያለ ውጤት ተጠናቀቀ Feven Bishaw Nov 21, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሸኔ ጋር በሁለት ዙር ሲካሄድ የነበረው ንግግር ያለ ውጤት መጠናቀቁን መንግስት አስታወቀ፡፡ ንግግሩን አስመልክቶ መንግስት የሰጠው ሙሉ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ሰላምና መረጋጋት የአንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በጀርመን የነበራቸው ቆይታ ውጤታማ ነበር – ቢልለኔ ስዩም Meseret Awoke Nov 21, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጀርመን የነበራቸው ቆይታ ውጤታማ እንደነበር የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ሥዩም ገለጹ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በጀርመን በተካሄደው…
የሀገር ውስጥ ዜና “ኮምፓክት ዊዝ አፍሪካ” ጉባዔ ኢትዮጵያ ተሰሚነቷ እየጨመረ መምጣቱ የተረጋገጠበት መድረክ ነበር-አቶ ማሞ ምህረቱ Amele Demsew Nov 21, 2023 0 አዲስ አበባ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኮምፓክት ዊዝ አፍሪካ" ጉባዔ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ውስጥ ተሰሚነቷ እየጨመረ መምጣቱ የተረጋገጠበት ውጤታማ ውይይት ነበር ሲሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምህረቱ ተናገሩ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የጀርመን ቆይታን በተመለከተ የብሔራዊ ባንክ…
የዜና ቪዲዮዎች የኢትዮጵያና ጀርመን መሪዎች የተወያዩባቸው ጉዳዮች Amare Asrat Nov 21, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=FK-8KQnDgrw
የዜና ቪዲዮዎች የጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የጀርመን ቆይታን በተመለከተ የብሔራዊ ባንክ ገዢ የሰጡት ማብራሪያ Amare Asrat Nov 21, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=W3fRuLx1S1o
የሀገር ውስጥ ዜና ተመድና ብሪክስ በእስራዔል-ሃማስ ጦርነት ላይ ሊወያዩ ነው Alemayehu Geremew Nov 21, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) እና የብሪክስ አባል ሀገራት በእስራዔል-ሃማስ ጦርነት ላይ ሊወያዩ መሆኑ ተገለጸ። በውይይቱ የሩሲያውን ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን እና የቻይናው አቻቸውን ሺ ጂንፒንግ ጨምሮ የተመድ ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሚኒስትሮች ምክር ቤት ጋር የስራ አፈፃፀም ግምገማ ጀምረዋል Meseret Awoke Nov 21, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚኒስትሮች ምክር ቤት ጋር የስራ አፈፃፀም ግምገማ ጀምረዋል። ግምገማው፥ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ክንውን ላይ ትኩረት ማድረጉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዕድገትን በሚያፋጥኑ የልማት ተግባራት ላይ ልዩ ትኩረት ያደርጋል – አቶ ጥላሁን Feven Bishaw Nov 21, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የማህበረሰብ ዕድገትን በሚያፋጥኑ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ የልማት ተግባራት ላይ ልዩ ትኩረት አድርጎ እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ። ክልሉ በዴሞክራሲያዊ መንገድ የህዝቦች አብሮነትና…