የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ በሶስት ሳምንታት ውስጥ 500 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢ መፈጸም የሚያስችል ንቅናቄ ሊያካሂድ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 12ኛ አመትን ምክንያት በማድረግ የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ በሶስት ሳምንታት ውስጥ 500 ሚሊየን ብር ቦንድ ግዢ መፈጸም የሚያስችል ንቅናቄ ሊያካሂድ መሆኑን አስታውቋል።
ንቅናቄው “ወጣት ለህዳሴው እኔም ድርሻ…