Fana: At a Speed of Life!

ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ ስለሚኖር የደረሱ ሰብሎችን ፈጥኖ መሰብሰብ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪዎቹ 10 ቀናት በመካከለኛው፣ በምስራቅ እና በሰሜን ምዕራብ የሀገሪቱ አካባቢዎች ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ ስለሚኖር የደረሱ ሰብሎችን ፈጥኖ መሰብሰብ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ፡፡ በጋ ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው በሆኑት…

በአብዛኞቹ አካባቢዎች የጸጥታ ሁኔታው በመሻሻሉ የሕዝብ አገልግሎት መጀመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት እስካሁን ያከናውናቸውን ተግባራት ገምግሟል፡፡ በዚህ ወቅትም ሕዝቡ ለጸጥታ ሥራው ተባባሪ የሚሆን ከሆነና ሰላሙ ወደነበረበት ከተመለሰ አዋጁ ከተያዘለት ጊዜ ቀድሞ የሚጠናቀቅበት እድል እንዳለ ተመላክቷል፡፡…

ጠላቶቻችን እርስ በርስ ለማጋጨት የሚያደርጉትን ሴራ ማክሸፍ ያስፈልጋል- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውስጥና የውጭ ጠላቶቻችን እርስ በርስ ለማጋጨት የሚያደርጉትን ሴራ ማክሸፍ እና የተሠለፉበትን ሠራዊቱን የማጥላላት የውሸት ዘመቻ መመከት እንደሚገባ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሠራዊት የክብር…

በአማራ ክልል የተፈጠረውን አንፃራዊ ሰላም ዘላቂነት የሚያረጋግጥ ስራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልልን ወቅታዊ ሁኔታ የገመገመና በቀጣይ አቅጣጫ ላይ የመከረ መድረክ በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ሚኒስትር መለሰ ዓለሙን ጨምሮ የፌዴራል፣ የአማራ ክልልና የባህር ዳር ከተማ አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡…

ኔፓል ቲክቶክን ልታግድ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኔፓል በህብረተሰቡ ማኅበራዊ መሥተጋብር ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እያሳደረ ነው ያለችውን ‘ቲክቶክ’ የማህበራዊ ትሥሥር ገፅ አማራጭ ልታግድ መሆኗ ተሰማ፡፡ እንደ ገልፍ ቱዴይ ዘገባ፤ ኔፓል የቻይናውን ታዋቂ የማኅበራዊ ትሥሥር ገፅ በይፋ ልታግድ መሆኗን…

ቢሮው ከ33 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ33 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው የሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ እያካሄደ ሲሆን÷በበጀት ዓመቱ እንደ ከተማ 140 ነጥብ 29 ቢሊየን ብር ገቢ…

አቶ መላኩ አለበል በሐዋሳ ከተማ የተለያዩ ኢንዱስትሪዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ከተማ የተለያዩ ኢንዱስትሪዎችን ጎበኙ፡፡ አቶ መላኩ አለበል በጉብኝታቸው ድግስ የአዮዲን ጨው ማምረቻን፣ያሬድ ኢንጂነሪንግን፣ “ሱፐር ኦቫ እና ታቦር ሴራሚክስ” ኢንዱስትሪዎችን ተዘዋውረው…

የኖርዲክ ብላክ የሙዚቃና ቴአትር ቡድን አባላት ስራዎቻቸውን በኢትዮጵያ ሊያቀርቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 28 አባላትን የያዘው የኖርዲክ ብላክ የሙዚቃና የቴአትር ቡድን በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብቷል። ለልዑካኑ ቡድኑ የቱሪዝም ሚኒስቴር አቀባበል ያደረገላቸው ሲሆን ሚኒስትሯ ናሲሴ ጫሊ በዚህ ወቅት፥ የቡድኑ አባላትና አርቲስቶች ወደ ኢትዮጵያ…

የሰሞኑ ጉንፋን መሰል ህመምና ጥንቃቄዎቹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሞኑ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተከሰተው ጉንፋን መሰል ህመም በስፋት እየተዛመተ ይገኛል፡፡ በቅርቡ የተከሰተውን ጉንፋን መሰል ህመምና ሊወሰዱ የሚገባቸውን ጥንቃቄዎች አስመልክቶ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በኢትዮጵያ…

የሀዋሳ ከተማ ለህዳሴ ግድብ ዋንጫ 27 ሚሊየን ብር መሰብሰቡ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የገቢ ማሰባሰቢያ መድረክ በሲዳማ ብሔራዊ ክልል በሐዋሳ ከተማ ዛሬ ተካሄዷል። የግድቡ ዋንጫ በከተማዋ በነበረው የሶስት ቀናት የገቢ ማሰባሰቢያ ቆይታ 27 ሚሊየን ብር ማሰባሰብ መቻሉን የሐዋሳ ከተማ…