Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 4 ነጥብ 9 ቢሊየን ችግኝ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጪው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 4 ነጥብ 9 ቢሊየን ችግኝ እየተዘጋጀ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ምክትል ሃላፊና የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ ኤሊያስ ከድር ÷ በክልሉ ሁሉም ዞኖች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በዝቅተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ ሙስሊም ወገኖች የረመዳን ኢፍጣር ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዲስ አበባ በዝቅተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ ሙስሊም ወገኖች የረመዳን ኢፍጣር ማዕድ አጋሩ። በኢፍጣር ማዕድ ማጋራት መርሐግብሩ ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት፣ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ…

በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ

መንግሥት የሀገሪቱን ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት መጠበቅ የሚያስችል አንድ ጠንካራ የተማከለ ሠራዊት ለመገንባት አቅጣጫ አስቀምጧል። በዚህ መሠረት የየክልሉን ልዩ ኃይሎች ወደ ተለያዩ የጸጥታ መዋቅሮች እንዲገቡ የሚያስችላቸውን ተግባራዊ እንቅስቃሴ ማካሄድ ጀምሯል። በሁሉም ክልሎች የሚገኙ…

ኢትዮጵያ ፍትሃዊ እና ምክንያታዊ የውሃ አጠቃቀም መርሕን ታከብራለች – አምባሳደር ጀማል በከር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታን የኢትዮያ አምባሳደር ጀማል በከር ከሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሴክሬታሪ አሳድ መጅድ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሀገራቱ ያላቸውን የሁለትዮሽና ዘርፈ ብዙ ግንኙነት ይበልጥ ለማሳደግ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን የኤምባሲው…

በጅማ ከተማ የጎዳና ላይ የኢፍጣር ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ ለ2 ሺህ ሰዎች የጎዳና ላይ የኢፍጣር ሥነ-ስርዓት ተካሂዷል፡፡ ስነስርዓቱ በቀርጫሼ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር እንዲሁም በጅማ ከተማና ዞን አስተዳደር የተዘጋጀ ነው፡፡ በአፍጥር ስነ-ስርዓቱ የከተማው አቅመ ደካሞችን ጨምሮ…

በሕገ-ወጥ የወርቅና የተለያዩ ማዕድናት ፍለጋ ላይ የተሰማሩ ግለሰቦችና ተባባሪዎቻቸው በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ ገብተው በሕገ-ወጥ የወርቅና የተለያዩ ማዕድናት ፍለጋ ላይ የተሰማሩ የውጭ ሀገር ዜጎችና ተባባሪዎቻቸው በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታወቀ፡፡ የፀና የጉዞ ሰነድ፣ የመግቢያ ቪዛ…

ኢትዮጵያ ስደተኞችን በማስጠለል እየፈጸመች ላለችው በጎ ተግባር ድጋፋን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ወደ ግዛቷ ለሚመጡ ስደተኞች መጠለያ በመሆን እየፈጸመች ላለችው በጎ ተግባር የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ገልጿል። ከኢዜአ ጋር ቆይታ ያደረጉት የዓለም አቀፉ ፍልሰተኞች…

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይታቸውም ሀገራቱ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡ ኢትዮጵያ…

መንግስትን ታክስና ቀረጥ በማሳጣት በሙስና ወንጀል የተጠረጠረው የጉምሩክ ሰራተኛ ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ ዕቃ ባልተፈቀደ ቦታ እንዲራገፍ በማድረግ መንግስትን ታክስና ቀረጥ በማሳጣት በሙስና ወንጀል የተጠረጠረው የጉምሩክ ሰራተኛ ፍርድ ቤት ቀረበ፡፡ ከጅቡቲ በኢትዮጵያ አድርጎ ወደ ደቡብ ሱዳን የሚወጣ በሁለት ኮንቴነር የተጫነ የንግድ ዕቃ ደቡብ…

አቶ ሰለሞን ሶካ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ሶካ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በቀጣይ ሁለቱ ሀገራት በሳይበር ደኅንነት ዙሪያ በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…