Fana: At a Speed of Life!

የመካከለኛው የምግብ እጥረት ህክምናን ወደ ጤና ኤክስቴንሽን ስርዓት ለማስገባት የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመካከለኛው የምግብ እጥረት ህክምናን ወደ ጤና ኤክስቴንሽን ስርዓት ለማስገባት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈረመ። ስምምነቱ በጤና ሚኒስቴር፣ በአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን፣ በዩኒሴፍ ኢትዮጵያ እና በዓለም የምግብ…

ዩኒቨርሲቲው ከአዘርባጃን አምባሳደር ጋር በጋራ ሊያሰሩ በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአዘርባጃን አምባሳደር ሩስላን ናሲቦቭ ከኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች ጋር በጋራ ሊያሰሯቸው በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል የነበሩ ታሪካዊ ግንኙነቶች በተለይም በዲፕሎማሲያዊ፣…

የመሰረተ ልማት ተቋማትን ደኅንነት ለማረጋገጥ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 ኤፍ ቢ ሲ) ቁልፍ የመሰረተ ልማት ተቋማትን ደኅንነት ለማረጋገጥ ባለድርሻ አካላት በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጥናት ባካሄደባቸው ኢኮኖሚያዊ፣ማህበራዊ እና…

በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ከጃፓን የውጭ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ከጃፓን ፓርላማ የውጭ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቤ ቶሺኬ (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያና ጃፓን መካከል በጋራ መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮችና በጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ…

የህይወት አድን ምግቦች ያልተገባ አጠቃቀም በጤና አገልግሎት ላይ ተጽእኖ እያሳደረ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 ኤፍ ቢ ሲ) የህይወት አድን ምግቦች ያልተገባ አጠቃቀም በምግብ አለመመጣጠን የጤና አገልግሎት አሰጠጥ ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ እያሳደረ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። የጤና ሚኒስቴር የምግብ አለመመጣጠን የጤና አገልግሎትን ወደ መደበኛ የጤና…

የአማዞን አካባቢ ሀገራት የደን ጭፍጨፋን ለማስቆም በጠሩት ስብሰባ መስማማት አልቻሉም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስምንት የደቡብ አሜሪካ ሀገራት በብራዚል ባካሄዱት ስብሰባ ለአደጋ ተጋላጭ የሆነውን አማዞን ደንን ከጭፍጨፋ ለመታደግ በጋራ ግብ ላይ መስማማት እንዳልቻሉ ተገልጿል። የአማዞን የትብብር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኤ ሲ ቲ ኦ) አባል ሀገራት ከአስር ዓመት…

ዘራፊው ሃይል ያወደማቸውን መሰረተ ልማቶች በመጠገን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ተፈጥሮ በነበረው የጸጥታ ችግር ዘራፊው ሃይል ያወደማቸውን መሰረተ ልማቶች በመጠገን ወደ ስራ ለማስገባት ርብርብ እየተደረገ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። በወቅታዊ ሁኔታ…

ለጽንፈኛ ቡድኑ በሚዲያና በሎጅስቲክስ ድጋፍ ያደረጉ 23 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተከሰተውን የጸጥታ ችግር ተከትሎ ለጽንፈኛ ቡድኑ በሚዲያ በሎጅስቲክስ ሽፋን የሰጡና ለከተማ ግዳጅ የተዘጋጁ 23 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ገልጿል። በቁጥጥር ስር በዋሉት ተጣርጣሪዎች…

አቶ ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሩዋንዳ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ቪንሰንት ቢሩታን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው የሁለትዮሽና የባለ ብዙ ወገን ግንኙነት…

የጸጥታ ችግር በተከሰተባቸው የአማራ ከልል አካባቢዎች የተቋማት እንቅስቃሴ ወደ ነበረበት እየተመለሰ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸጥታ ችግር በተከሰተባቸው የአማራ ከልል አካባቢዎች የአገልግሎቶች ሰጪ ተቋማት እንቅስቃሴ ወደ ነበረበት እየተመለሰ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ በወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ በሰጡት መግለጫ…