Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል ከ186 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ186 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የኦሮሚያ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ አህመድ ኢድሪስ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ÷ ከ 186 ቢሊየን ብር…

ከንቲባ አዳነች በልማት እና ከወንዝ ዳርቻ አካባቢዎች ለተነሱ ዜጎች መኖሪያ ቤት አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በልማት እና ከወንዝ ዳርቻ አካባቢዎች ለተነሱ ነዋሪዎች የመኖሪያ ቤት አስረከቡ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ ዛሬ ከፍል ውሃ አካባቢ፣ ከጉለሌ እና አራዳ ክፍለ ከተሞች በልማት እና ከወንዝ ዳርቻ…

የአንድ አውራ ዶሮ ጉዳይ ጎረቤታም ናይጄሪያዊያንን ፍርድ ቤት ወስዷል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜናዊ ናይጄሪያ የጎረቤት አውራ ዶሮ እንቅልፍ ረብሾኛል በሚል ቅሬታ ማቅረቡን ተክትሎ የናይጀሪያ ፍርድ ቤት አውራ ዶሮው እንዲታረድ ትዕዛዝ መስጠቱ አነጋጋሪ ሆኗል፡፡ ትዕዛዙን የሰጡት በናይጀሪያ የፍርድ ቤት ዳኛ የሆኑት ሀሊማ ዋሊ ሲሆኑ…

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ከጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ከጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መሃሙድ አሊ የሱፍ ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ በትኩረት መምከራቸውን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ሁለተኛ ዙር የገበታ ለትውልድ ደጋፊዎችን አመሰገነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ሁለተኛ ዙር የገበታ ለትውልድ ደጋፊዎችን አመሰገነ፡፡ ፅህፈት ቤቱ ድጋፍ ያደረጉ ተቋማት የሁለተኛ ዙር ዝርዝርን ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሰረት ፊቤላ ኢንዱስትሪያል 40 ሚሊየን ብር፣ አዳማ ብረታብረት ፋብሪካ…

በደቡብ ክልል በድርቅ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች ድጋፍ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ለችግር ተጋላጭ ለሆኑ ወገኖች ከሐምሌ ወር ጀምሮ በተለያዩ አካላት ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በዚህም በፌደራል መንግስትና በወርልድ ቪዥን አማካኝነት ከ498 ሺህ 816 ኩንታል…

ፕሬዚዳንት ፑቲን የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በሩሲያ አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ እንዲሳተፉ ጋበዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭድሚር ፑቲን የአፍሪካ መሪዎች በሴንት ፒተርስበርግ በሚካሄደው የሩሲያ አፍሪካ ጉባኤ እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ፑቲን በጣም አስፈላጊ ሲሉ ለገለፁት የሩሲያ አፍሪከ የመሪዎች ጉባኤ ሩሲያ በቂ ቅድመ ዝግጅት እያደረገች…

ወደ ትግራይ ክልል የየብስ ትራንስፖርት እንቅስቃሴን ዳግም ለማስጀመር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ትግራይ ክልል የየብስ ትራንስፖርት እንቅስቃሴን ዳግም ለማስጀመር ከሚመለከታቸው የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታዎች አቶ በርኦ ሀሰን እና አቶ ደንጌ ቦሩ÷ በትግራይ…

በአማራ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኝ የማዘጋጀት ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጭው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኝ የማዘጋጀት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ እስመለዓለም ምህረት እንደገለጹት÷ በክልሉ…

ከንቲባ አዳነች ከፍል ውሃ አካባቢ ለልማትና ከወንዝ ዳርቻ አካባቢዎች ለተነሱ ነዋሪዎች ቤቶችን ያስተላልፋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከፍል ውሃ አካባቢ ለልማት እና ከወንዝ ዳርቻ አካባቢዎች ለተነሱ ነዋሪዎች በዛሬው ዕለት ቤቶችን እንደሚያስላልፉ ተገለጸ:: በዚህም መሰረት:- 1. 200 ቤቶች ለልማት እና በወንዝ ዳርቻ ልማት ከጉለሌ ፣…