Fana: At a Speed of Life!

ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ዜጎች በመስጠትና ግለሰቦችን ወደ ውጭ በመላክ ወንጀል የተከሰሱ 36 ተከሳሾች ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ሀገር ዜጎች በመስጠትና ሰነድ አልባ ግለሰቦችን ወደ ውጭ በመላክ የሙስና ወንጀል የተከሰሱ 36 ተከሳሾች በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ትዕዛዝ ተሰጠ። ትዕዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1…

የሲቪክ ማህበራት ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት ተሳትፏቸውን እንደሚያጠናክሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ቁልፍ ሚና ለሚኖረው ሀገራዊ ምክክር ስኬታማነት የጀመሩትን ተሳትፎ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሲቪክ ማሕበራት አስታወቁ። ሀገራዊ ምክክሩ ሲንከባለሉ የቆዩ የግጭት መንስኤዎችና ልዩነቶች ላይ መግባባት ለመፍጠር…

በቁልቢና በሀዋሳ የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀዋሳና በቁልቢ የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል ብዛት ያላቸው የእምነቱ ተከታዮች፣ ቱሪስቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት እየተከበረ ነው። በየዓመቱ ታህሳስ 19 ቀን በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል…

ሩሲያ በዩክሬን ላይ ከፍተኛ የአየር ጥቃት መፈጸሟ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን በርካታ ከተሞች ላይ በአንድ ቀን ውስጥ ሰፊ ጥቃት ማካሄዷ ተገልጿል።   ዛሬ ንጋት ላይ ሰው አልባ አውሮፕላኖች እና ሚሳኤሎች በኪየቭ፣ ኦዴሳ፣ ዲኒፕሮፔትሮቭስክ፣ ካርኪቭ እና ሊቪቭ ከተሞች ላይ ድብደባ…

ተጠባቂው የሸገር ደርቢ በነገው ዕለት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለቱን የሸገር ክለቦች ኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስን የሚያገናኘው የሸገር ደርቢ ጨዋታ በነገው ዕለት ይካሄዳል፡፡ ጨዋታው ቀን 9 ሰዓት በአደማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር መረጃ…

ሮማን አብራሞቪች በእስራኤል ባንክ የተጣለባቸው ማዕቀብ እንዲነሳ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያዊው ቢሊየነር ሮማን አብራሞቪች የእስራኤል ባንክ ሂሳባቸውን እንዳያንቀሳቅሱ የጣለባቸው ማዕቀብ እንዲነሳላቸው ጠየቁ፡፡ የቀድሞው የቼልሲ ባለሀብት በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት በተለያዩ ሀገራት ያላቸውን የገንዘብ ሂሳብ እንዳያንቀሳቅሱ…

የመዲናዋን አገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋና ፍትሐዊ ለማድረግ እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አባበ ከተማን አገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋና ፍትሐዊ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የከተማዋ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ከተማ አስተዳደሩ ከህብረተሰቡ ጋር ባካሄዳቸው ውይይቶች የአገልግሎት አሰጣጡን ቀልጣፋ፣ ከብልሹ…

በሸገር ከተማ ከ70 በላይ አዲስ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች እየተገነቡ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ከተማ አስተዳደር ከ70 በላይ አዲስ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች እየተገነቡ መሆኑ ተገለጸ፡፡ እየተገነቡ ያሉት ትምህርት ቤቶች በአቅራቢያቸው ትምህርት ቤት ባለመኖሩ ምክንያት ትምህርታቸውን መከታተል ያልቻሉ  ተማሪዎችን ችግር ይፈታሉ…

በመዲናዋ ለ320 ሺህ ሰዎች አገልግሎት የሚሰጡ ጤና ጣቢያዎች ግንባታ እየተካሄደ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለ320 ሺህ ሰዎች የሕክምና አገልግሎት የመስጠት አቅም ያላቸው ጤና ጣቢያዎች ግንባታ በተለያየ ምዕራፍ እየተከናወነ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ÷ እየተከናወነ ያለው የጤና ጣቢያዎች…

የወተት ምርት፣ የዶሮና የሥጋ ምርት መጠን በዕቅዱ መሠረት ጥሩ ውጤት አምጥቷል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 ዓ.ም የወተት ምርት፣ የዶሮ እና የሥጋ ምርት መጠን በዕቅዱ መሠረት ጥሩ ውጤት ማምጣቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የሌማት ትሩፋት የወተት፣…