የመካከለኛው የምግብ እጥረት ህክምናን ወደ ጤና ኤክስቴንሽን ስርዓት ለማስገባት የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመካከለኛው የምግብ እጥረት ህክምናን ወደ ጤና ኤክስቴንሽን ስርዓት ለማስገባት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈረመ።
ስምምነቱ በጤና ሚኒስቴር፣ በአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን፣ በዩኒሴፍ ኢትዮጵያ እና በዓለም የምግብ…