በሳይበር ምህዳሩ ላይ አቅሙን ያልገነባ ሀገር የሳይበር ደህንነቱን ማስጠበቅ እንደማይችል ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለንበት የዓለም ነባራዊ ሁኔታ በሳይበር ምህዳሩ ላይ ሁለንተናዊ አቅሙን ያልገነባ ሀገር የሳይበር ደህንነቱንና ሉዓላዊነቱን ማስጠበቅ እንደማይችል የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ገለጸ፡፡
ኢመደአ በኢትዮጵያ ከማልታ ኤምባሲ ጋር…