በመዲናዋ ለ320 ሺህ ሰዎች አገልግሎት የሚሰጡ ጤና ጣቢያዎች ግንባታ እየተካሄደ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለ320 ሺህ ሰዎች የሕክምና አገልግሎት የመስጠት አቅም ያላቸው ጤና ጣቢያዎች ግንባታ በተለያየ ምዕራፍ እየተከናወነ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ ገለጸ።
የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ÷ እየተከናወነ ያለው የጤና ጣቢያዎች…