Fana: At a Speed of Life!

በዚህ ዓመት ከ800 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት እየተሠራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው ዓመት ከ800 ሚሊየን በላይ ኩንታል ለማምረት በሥፋት እየተሠራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ከምክር ቤቱ…

የኢትዮጵያ ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት 164 ቢሊየን ዶላር ገደማ ደርሷል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ጫናዎች ውስጥም ሆነንም በታሪካችን ለመጀመሪያ ጊዜ በ5 ዓመታት ውስጥ የኢትዮጵያ ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት በእጥፍ አድጓል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች…

👉የትምህርት ስርዓቱ ዘርፈ ብዙ ስብራት አለበት፤ ባለፉት አመታት የትምህርት ስርዓት መውደቅ ኢትዮጵያን እየጎዳ ነው ብለን ከለውጡ በፊትም ለውጥ ከጀመርንበት ጊዜም ጀምሮ ዋነኛ አጀንዳችን ይሄ ጉዳይ ነው፤ 👉የትምርት ስርዓቱን ለማዳከም በጣም ጥቂት ጊዜና ስንፍና በቂ ናቸው፤ ብዙ ድካምና ብዙ ለውጥ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ለኢትዮጵያ የሚበጅ ስራ እንዲያከናውን ሁሉም እንዲደግደፈው ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ለኢትዮጵያ የሚበጅ ስራ እንዲያከናውን ሁላችንም ልንደግፈው ይገባል ሲሉ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ ላይ ካነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች መካከል፡-

በአማራ እና ኦሮሚያ ክልል ግጭትን በሚመለከት በየሰፈሩ በአማራም በኦሮሚያ ውስጥም ግጭቶች ይታያሉ፤ እነዚህ ግጭቶች ሰው የሚገሉ ንብረት የሚያወድሙ እንዲሁም ከጉዟችንን የሚያዘገዩ አላስፈላጊ ነገሮች ናቸው፤ የእኛ መሻት ሁልጊዜም ሰላም ነው፤ የምንናገረው የምንተጋው፣ አብዝተን…

በአሉታዊ ትርክት ሀገር አይገነባም – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሉታዊ እና በአንድ ሰፈር ትርክት ሀገር እንደማይገነባ ማመን እና አብሮነትና አቃፊነትን መቀበል ያስፈልጋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ…

ኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ችግሮች ያሉ ቢሆንም ዋነኛው ችግር አባባሽ ጉዳይ ነጠላ ትርክት ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ችግሮች ያሉ ቢሆንም ዋነኛው ችግር አባባሽ ጉዳይ ነጠላ ትርክት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባውን ላይ ተገኝተው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ የተነሱ ዋና ዋና ነጥቦች፡-

እያንዳንዱ ችግር ብለን የምናነሳው ሀሳብ አሁን የተፈጠረ ብቻ ሳይሆን ተሳስሮ የመጣ ስለሆነ እነዚህን ጉዳዮች ከስር መሰረቱ መገንዘብና ማየት ካልቻልን መፍትሔ ለማምጣት እንቸገራለን፡፡ ልንግባባበት የሚገባው ዋና ጉዳይ ችግሮቻችን በጋራና እኩል የምንገነዘባቸውና የምንረዳቸው…

የአውሮፓ ኅብረት ለዩክሬን ካለፈው ዓመት ጀምሮ የ27 ቢሊየን ዩሮ ድጋፍ ማድረጉ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን ካለፈው አመት ጀምሮ የ27 ቢሊየን ዩሮ ወታደራዊ ድጋፍ ማድረጉን የህብረቱ የውጭ ጉዳይና ፀጥታ ሃላፊ ጆሴፍ ቦሬል ገለጹ። ቦሬል በቤልጂየም ብራሰልስ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ አባል ሀገራቱ ካለፈው አመት ጀምሮ ለኪየቭ…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ጥያቄዎችን እያቀረቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ እየተካሄደ ነው፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ምላሽና ማብራሪያ…