በዚህ ዓመት ከ800 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለማግኘት እየተሠራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው ዓመት ከ800 ሚሊየን በላይ ኩንታል ለማምረት በሥፋት እየተሠራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ከምክር ቤቱ…