Fana: At a Speed of Life!

በሱዳን ያለው ግጭት ተባብሶ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድ ጊዜ ጋብ ሲል ሌላ ጊዜ ሲፋፋም የሰነበተው የሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች ግጭት አሁንም በርዕሰ መዲናዋ ካርቱም የተለያዩ አካባቢዎች ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ የተፋላሚዎቹ ግጭት በዋናነት በምሥራቅ ካርቱም፣ ከባሕሪ በስተ ሰሜን እና ከኦምዱርማን በስተ ምዕራብ…

2016 የበጀት አመት የሐረርን ታሪክ የሚመጥን ስራ ማከናወን ይገባል – አቶ ኦርዲን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 የበጀት አመት የሐረርን ታሪክና ስልጣኔ ሊመጥን የሚችል የከተማ ልማት ስራ ማከናወን ይገባል ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ÷…

በአዲስ አባባ የቤት ኪራይ የተጨመረባቸው ነዋሪዎች ቅሬታ የሚያቀርቡበት አሰራር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር የቤት ኪራይ የተጨመረባቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ቅሬታቸውን የሚያቀርቡበት አሰራር ይፋ ተደርጓል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የካቲት 30 ቀን 2015 ዓ.ም ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ማንኛውም አከራይ እስከ…

የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጠና ብሄራዊ አስተግባሪ ኮሚቴ በይፋ ስራውን ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የፌዴራል ተቋማት ከተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች የተዋቀረው የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጠና ብሄራዊ አስተግባሪ ኮሚቴ ዛሬ በይፋ ስራውን ጀምሯል፡፡ የኢትዮጵያ የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጠና የእቃዎችና የአገልግሎት ‘ንግድ ኦፈር’ በቅርቡ…

በመዲናዋ የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት ልማት ፕሮግራም እየተተገበረባቸው የሚገኙ ት/ቤቶች ተጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት ልማት ፕሮግራም እየተተገበረባቸው የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን ጎብኝተዋል፡፡ ለሕጻናት ሁለንተናዊ ዕድገት ወሳኝ የሚባሉ ጊዜያት ላይ አተኩሮ የሚሠራው የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት…

አባያ እና ጫሞን ለመታደግ ሰፊ የአካባቢ ጥበቃ ሥራ ያሥፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሥምጥ ሸለቆ ውስጥ የሚገኙትን የአባያና ጫሞ ሐይቆች ከተደቀነባቸው የመጥፋት አደጋ ለማትረፍ ሰፊ የአካባቢ ጥበቃ ሥራ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ፡፡ በተለያዩ ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ለመጥፋት የተቃረቡት እነዚህ ሐይቆች በዓሳ ምርታቸው እና በመስኅብ…

ኃይለማርያም ደሳለኝ ከሴራሊዮን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረትን ተልዕኮ አንግበው የሴራሊዮንን ምርጫ ታዛቢዎች የሚመሩት ኃይለማርያም ደሳለኝ ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ጁሊየስ ማዳ ዎኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት የአፍሪካ ኅብረት የፖለቲካዊ ጉዳዮች እንዲሁም የሠላምና ደኅንነት ኮሚሽነር…

በአማራ ክልል የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሁለተኛው ምዕራፍ የመጀመሪያ ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በደቡብ ጎንደር ዞን ደራ ወረዳ ጎሃ ቀበሌ እየተካሄደ ይገኛል። በመርሐ ግብሩ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ የአማራ…

በመቀሌና አክሱም ከተማ የሚገኙ የደም ባንኮች በሙሉ አቅማቸው ወደ ሥራ መግባታቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ በመቀሌና አክሱም ከተሞች የሚገኙ የደም ባንኮች በሙሉ አቅማቸው ወደ ሥራ መግባታቸውን የኢትዮጵያ ደምና ቲሹ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሐብታሙ ታዬ÷ በሀገር አቀፍ…