Fana: At a Speed of Life!

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ የልዑካን ቡድን ለስራ ጉብኝት ጅቡቲ ገባ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ጅቡቲ ገብቷል። ጅቡቲ ሲደርሱም በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ልዑኩ ቀደም ብሎ በሶማሊያ ይፋዊ…

ፈረንሳይ እና የአውሮፓ ኅብረት በሩሲያ – ዩክሬን ጉዳይ ላይ ከቻይና ጋር ሊመክሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ፈረንሳይ እና የአውሮፓ ኅብረት ኮሚሽን በዩክሬን ጉዳይ ላይ ከቻይና ጋር ሊመክሩ ነው። የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮን ዴር ሌየን ለሶስት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ…

17ኛው የኢትዮጵያ ዳርት ሻምፒዮና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ዳርት ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው 17ኛው የኢትዮጵያ ዳርት ሻምፒዮና ውድድር ተጠናቀቀ ፡፡ በውድድሩ በሁለቱም ፆታዎች በታዳጊና በአዋቂ በነጠላ፣ በጥንድ፣ በድብልቅ እንዲሁም በቡድን በተደረገ ውድድር አዲስ አበባ በ456 ፣አማራ…

የቀድሞ ተዋጊዎች የመልሶ ማቋቋም ብሄራዊ ፕሮግራም ላይ እየተመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ ተዋጊዎች የመልሶ ማቋቋም ብሄራዊ ፕሮግራም መነሻ ሐሳብ ላይ በአሶሰሳ ከተማ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይቱ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን፣ የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፣…

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በርካታ ለውጦች ማምጣቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በርካታ ለውጦች አምጥቷል ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ የንቅናቄው ጉዞና የባለድርሻ አካላት ሚና በሚል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት ሚኒስትሩ…

ለበዓላቱ ከግማሽ ሚሊየን ኩንታል በላይ ስኳር ለገበያ ለማቅረብ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀጣዮቹ የትንሳኤ እና ዒድ ዓልፈጥር በዓላት ከ500 ሺህ ኩንታል በላይ ስኳር ለገበያ ለማቅረብ ዝግጅት መጠናቀቁን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   በሚኒስቴሩ የሀገር ውስጥ ንግድና ሸማቾች ጥበቃ መሪ ስራ…

ከ163 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመጋቢት 15 እስከ 21 ቀን 2015 ዓ.ም በተደረገው ክትትል ከ163 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ፡፡ 109 ነጥብ 8 ሚሊየን የገቢ እና 52 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የወጪ ዕቃዎች ናቸው በተለያዩ ቅርንጫፍ…

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ሞሃሙድ ጋር ተወያይቷል፡፡   በአቶ አደም ፋራህ የተመራ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋን ያካተተው…

በትግራይ ክልል ያሉ የመስኅብ ሥፍራዎችን ሁኔታ ለማጥናት ቅድመ ዝግጅት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በነበረው ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት ለተወሰኑ ዓመታት ክትትል ያልተደረገባቸው የመስኅብ ሥፍራዎች ያሉበትን ሁኔታ ለማጥናት የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጀመሩን ቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጸው÷ በትግራይ ክልል…