በሕክምና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚፈፀም ወንጀልን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ድጋፍ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕክምናና ተያያዥ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚፈፀም ወንጀልን ለመከላከያ የሚወጡ አሰራርና ደንቦች ተግባራዊ እንዲደረጉ የባለድርሻ አካላት ድጋፍ እንደሚያስፈልግ የፍትሕ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የፍትሕ ሚኒስቴር "በህክምናና ተያያዥ የሙያ አገልግሎት…