Fana: At a Speed of Life!

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ምሽት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023/24 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ምሽት በርንሌይ ከማንቼስተር ሲቲ በሚያደርጉት ጨዋታ ጅማሮውን ያደርጋል፡፡ በፕሪሚየርሊጉ መክፈቻ አዲስ አዳጊው በርንሌይ ከአምናው የሊጉ ሻምፒዮን ማንቼስተር ሲቲ ምሽት አራት ሰዓት ላይ ይጫወታል፡፡…

ከ247 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ኮኬይን ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት 29 ነጥብ 2 ኪሎ ግራም የሚመዝን ኮኬይን ተያዘ፡፡ የተያዘው ኮኬይን የተባለ አደንዛዥ እጽ 247 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ አለው መባሉን የጉምሩክ ኮሚሽን መረጃ…

አይካ አዲስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀድሞ አይካ አዲስ ተብሎ ይጠራ የነበረውና በአዲስ መልክ ተደራጅቶ ቡሉኮ ኢንቲግሬትድ ጨርቃጨርቅ የሚል ስያሜ ያገኘውን ፋብሪካፋ ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ። የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች በፋብሪካው ጉብኝት…

በትግራይ ክልል አስፈላጊ የትምህርት ግብዓቶችን ለማሟላት ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ለ2016 የትምህርት ዘመን አስፈላጊ የትምህርት ግብዓቶችን ለማሟላት ድጋፍ እንዲደረግ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጥሪ አቀረበ፡፡ የቢሮ ሃላፊው ኪሮስ ግዑሽ (ዶ/ር) ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት፥ በክልሉ…

ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የግብርና ምርቶች ከ850 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ክትትል ከሚደረግባቸው ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የግብርና ምርቶች 854 ሚሊየን 834 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ገቢ ተገኘ፡፡ ለውጭ ገበያ የቀረቡት የግብርና ምርቶችም÷ የቅባት እህሎች፣ የጥራጥሬ ምርቶች፣ የብርዕና አገዳ…

በውስብስብ አሰራር ምክንያት የተገዛው ስኳር ወደ ሀገር ውስጥ አልገባም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በዋናነት ስኳሩ ከተገዛበት ሀገር ውስብስብ አሰራርና ቢሮክራሲ ጋር በተያያዘ ጨረታውን ያሸነፈው ድርጅት ምርቱን ወደ ኢትዮጵያ ማምጣት አለመቻሉን የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ አስታወቀ፡፡ ስኳሩ የተገዛው ከብራዚል ሲሆን ጨረታውን ያሸነፈው ድርጅት ምርቱን…

ኢትዮጵያና ብሪታንያ ወዳጅነታቸውን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ብሪታንያ የፓርላማ የወዳጅነት ቡድን አባላት የሁለቱ ሀገራት ታሪካዊ ግንኙነት የበለጠ ተጠናክሮ በሚቀጥልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ነጎ…

በደቡብ ክልል በ43 ወረዳዎች ኮሌራ ተከስቷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በሚገኙ 43 ወረዳዎች ኮሌራ መከሰቱን የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ጋር ቆይታ ያደረጉት የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እንደተናገሩት፤ በበሽታው የ60 ሰዎች…

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተማሪዎች እውቀትን መገብየት አላማቸው አድርገው እንዲጓዙ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ ወደ ተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የሚሄዱ ተማሪዎች በጉዟቸው ከዲግሪ ባሻገር እውቀትን መገብየት አላማቸው አድርገው እንዲጓዙ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አሳሰቡ፡፡ ሚኒስትሩ÷ በቅርቡ ወደ ተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ለሚሄዱ የነጻ…

የሽብር ስጋቶችና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ለመከላከል የቀጠናው ሀገራት በትብብር መስራት እንደሚገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ቀንድ የሽብር ስጋቶችና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀጠናው ሀገራት በትብብር መስራት እንደሚገባቸው ተገለጸ ኢትዮጵያን፣ ኬኒያ፣ ሶማሊያ፣ ጅቡቲና ሲሼልስን ያካተተ እና የአገራቱ የመረጃና ደኅንነት ተቋማት ከፍተኛ…