Fana: At a Speed of Life!

የሲሚንቶና የድንጋይ ከሰል ምርትን ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል- ማዕድን ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲሚንቶና የድንጋይ ከሰል ምርትን ለማሳደግ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ የማዕድን ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ ከሲሚንቶና ከድንጋይ ከሰል አምራች ኩባንያዎች ጋር በ2016 በጀት ዓመት የምርት ዕቅድ ላይ ውይይት አድርጓል፡፡ የማዕድን ሚኒስትር…

በክልሉ ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማረጋገጥ የህብረተሰቡ ድጋፍና ትብብር ሊጠናከር ይገባል – አቶኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የህብረተሰቡ ድጋፍና ትብብር ሊጠናከር እንደሚገባ ክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አስገነዘቡ። በጋምቤላ ክልል ሰላምና ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ ህዝባዊ ውይይት ዛሬ…

የጤና ስርዓቱን ዲጂታላይዝ ለማድረግ የተጀመሩ ስራዎችን ለማጠናከር በትብብር መስራት ይገባል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀውን ሀገር አቀፍ የጤና ዐውደ ርዕይ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም “ባየናቸው ስራዎች በሀገራችን የጤና አገልግሎት እድገትን የሚያሳይ ተስፋ ሰጪ ለውጥ እንዳለ መረዳት…

ሴት ዲፕሎማቶች ተሳትፏቸውን በማጠናከር ለእኩልነትና ፍትህ ሊሰሩ ይገባል -ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴት ዲፕሎማቶች በዓለም አቀፍ መድረኮች ያላቸውን ተሳትፎ በማጠናከር ሴቶችን በእኩልነት የምትወክል ፍትሃዊ ዓለም ለመፍጠር ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጥሪ አቀረቡ። ዓለም አቀፉ የሴት ዲፕሎማቶች ቀን "ሴቶች በዲፕሎሚሲው…

የኮኬይን ዕፅ የያዘ የውጭ ሀገር ዜጋን አስመልጠዋል ተብለው የተከሰሱ 2 የፌዴራል ፖሊስ ዋና ኢንስፔክተሮች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮኬይን ዕፅ የያዘን የውጭ ሀገር ዜጋን አስመልጠዋል ተብለው የተከሰሱ ሁለት የፌዴራል ፖሊስ ዋና ኢንስፔክተሮች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጥቷል፡፡ ፍርድ ቤቱ በተከሳሾቹ ላይ ዐቃቤ ሕግ ያቀረባቸውን ከሰባት በላይ የሰው ምስክሮችን ቃል እና የሰነድ…

በኮንትሮባንድ የገቡ የተለያዩ ሞባይል ስልኮች እና የብር ጌጣጌጦች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንትሮባንድ የገቡ የተለያዩ ሞባይል ስልኮች እና የብር ጌጣጌጦች መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የኮንትሮባንድ እቃዎቹ በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 8 ልዩ ቦታው አዲስ አበባ የገበያ ማዕከል አካባቢ ነው ከሕብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ  …

አቶ አደም ፋራህ የምግባሩ ከበደ እውነቱ መታሰቢያ ሆስፒታልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) የምግባሩ ከበደ እውነቱ መታሰቢያ ሆስፒታልን ጎብኝተዋል፡፡ በደቡብ ጎንደር ዞን ደራ ወረዳ በተገነባው የምግባሩ ከበደ እውነቱ መታሰቢያ…

ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የትራክተር ማምረቻ ፋብሪካ ለመገንባት ከቻይናው ዋይ ቲ ኦ ኩባንያ ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ በዓመት 10 ሺህ ትራክተሮችን ማምረት የሚያስችል ፋብሪካ ለመገንባት ከቻይናው ዋይ ቲ ኦ ኩባንያ ጋር ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ እና የዋይ ቲ ኦ ካማኮ…

የተባበሩት መንግሥታት ሥነ ሕዝብ ፈንድ በአፋር ክልል የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያሳድግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ከተባበሩት መንግሥታት ሥነ ሕዝብ ፈንድ (ዩ ኤን ኤፍ ፒ ኤ) የኢትዮጵያ ዋና ተጠሪ ካፊ ኩዋሜ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ዩ ኤን ኤፍ ፒ ኤ ለአፋር ክልል የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ…