Fana: At a Speed of Life!

ዱባይ ኢንቨስትመንት ፓርክ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመገንባት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዱባይ ኢንቨስትመንት ፓርክ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመገንባት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ፡፡ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ የተመራው ልዑክ በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ዱባይ ከተማ የሚገኘውን ዱባይ…

አካል ጉዳተኞችን ያገናዘበው የሕንጻ አዋጁ አተገባበር ክትትል ያስፈልገዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አካል ጉዳተኞችን በተመለከተ ያወጣውን የሕንጻ አዋጅ አተገባበር እንዲከታተል ተገልጋዮች ጠየቁ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የአካል ጉዳተኛ ዜጎች ፍላጎቶች ከሕንጻ ግንባታና ሌሎች ከሚያነሷቸው አንገብጋቢ ጥያቄዎች አንጻር ምን ያህል…

በሕገወጥ መንገድ መድሐኒቶችን ሲያዘዋውሩ የተገኙ ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መድሐኒት የመሸጥ ሆነ የማከፋፈል ፍቃድ ሳይኖራቸው በሕገወጥ መንገድ መድሐኒቶችን ሲያዘዋውሩ የተገኙ ሁለት ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ፖሊስ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት ባደረገው ክትትል ነው ሁለት…

በርካቶችን ለጉዳት የሚዳርገው የፒራሚድ ንግድ በኢትዮጵያ በድጋሚ የመስፋፋት ጉዳይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትኬር የተሰኘ ድርጅት በፒራሚድ ንግድ መሰማራቱን መረጃዎች ያመላክታሉ። ኢትዮጵያ የፒራሚድ ንግድ ስርአትን በህግ ብትከለክልም የተለያዩ ድርጅቶች በተለያየ ጊዜ በዚህ ህገወጥ ተግባር በበርካቶች ላይ ጉዳት ማድረሳቸው ይታወቃል። ፋና…

የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ለገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ጀምሮ የተለያየ የገንዘብ መጠን ድጋፍ ያደረጉ ተቋማትን አመሰገነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ለገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ጀምሮ የተለያየ የገንዘብ መጠን ድጋፍ ያደረጉ ተቋማትን አመሰገነ። ፅህፈት ቤቱ ድጋፍ ያደረጉ ተቋማት የመጀመሪያ ዙር ዝርዝርን ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሰረት…

የበዓል ግብይት ፍትሐዊነትን የሚከታተል ግብረ ኃይል ወደ ሥራ ገባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ መጭውን የትንሳኤ እና የኢድ በዓላት ምክንያት በማድረግ ፍትሐዊ የንግድ ፍሰትን የሚከታተልና የሚቆጣጠር ግብረኃይል ወደ ሥራ ገብቷል፡፡ የፍጆታ ምርቶች ላይ አላግባብ ጭማሬ በሚያደርጉ እና ምርትን በሚያከማቹ አካት ላይም ተገቢው…

የኤርትራ የጦር ጀነራሎችና ከፍተኛ መኮንኖች የከንቲባ ፅህፈት ቤትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀነራል አብርሃ ካሳ የተመራው የኤርትራ የጦር ጀነራሎችና ከፍተኛ መኮንኖች የልዑካን ቡድን የከንቲባ ፅህፈት ቤትን ጎበኘ፡፡ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው "የኤርትራ የጦር ጀነራሎች እንኳን ወደ ሁለተኛ ቤታችሁ…

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ የልዑካን ቡድን ለስራ ጉብኝት ጅቡቲ ገባ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ጅቡቲ ገብቷል። ጅቡቲ ሲደርሱም በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ልዑኩ ቀደም ብሎ በሶማሊያ ይፋዊ…