የሀገር ውስጥ ዜና ዱባይ ኢንቨስትመንት ፓርክ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመገንባት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ Shambel Mihret Apr 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዱባይ ኢንቨስትመንት ፓርክ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመገንባት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ፡፡ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ የተመራው ልዑክ በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ዱባይ ከተማ የሚገኘውን ዱባይ…
የሀገር ውስጥ ዜና አካል ጉዳተኞችን ያገናዘበው የሕንጻ አዋጁ አተገባበር ክትትል ያስፈልገዋል ተባለ Alemayehu Geremew Apr 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አካል ጉዳተኞችን በተመለከተ ያወጣውን የሕንጻ አዋጅ አተገባበር እንዲከታተል ተገልጋዮች ጠየቁ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የአካል ጉዳተኛ ዜጎች ፍላጎቶች ከሕንጻ ግንባታና ሌሎች ከሚያነሷቸው አንገብጋቢ ጥያቄዎች አንጻር ምን ያህል…
የሀገር ውስጥ ዜና በሕገወጥ መንገድ መድሐኒቶችን ሲያዘዋውሩ የተገኙ ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ ተያዙ Shambel Mihret Apr 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መድሐኒት የመሸጥ ሆነ የማከፋፈል ፍቃድ ሳይኖራቸው በሕገወጥ መንገድ መድሐኒቶችን ሲያዘዋውሩ የተገኙ ሁለት ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ፖሊስ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት ባደረገው ክትትል ነው ሁለት…
የሀገር ውስጥ ዜና በርካቶችን ለጉዳት የሚዳርገው የፒራሚድ ንግድ በኢትዮጵያ በድጋሚ የመስፋፋት ጉዳይ Tamrat Bishaw Apr 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትኬር የተሰኘ ድርጅት በፒራሚድ ንግድ መሰማራቱን መረጃዎች ያመላክታሉ። ኢትዮጵያ የፒራሚድ ንግድ ስርአትን በህግ ብትከለክልም የተለያዩ ድርጅቶች በተለያየ ጊዜ በዚህ ህገወጥ ተግባር በበርካቶች ላይ ጉዳት ማድረሳቸው ይታወቃል። ፋና…
የሀገር ውስጥ ዜና የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ለገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ጀምሮ የተለያየ የገንዘብ መጠን ድጋፍ ያደረጉ ተቋማትን አመሰገነ Mikias Ayele Apr 5, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ለገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ጀምሮ የተለያየ የገንዘብ መጠን ድጋፍ ያደረጉ ተቋማትን አመሰገነ። ፅህፈት ቤቱ ድጋፍ ያደረጉ ተቋማት የመጀመሪያ ዙር ዝርዝርን ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሰረት…
የሀገር ውስጥ ዜና የበዓል ግብይት ፍትሐዊነትን የሚከታተል ግብረ ኃይል ወደ ሥራ ገባ ዮሐንስ ደርበው Apr 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ መጭውን የትንሳኤ እና የኢድ በዓላት ምክንያት በማድረግ ፍትሐዊ የንግድ ፍሰትን የሚከታተልና የሚቆጣጠር ግብረኃይል ወደ ሥራ ገብቷል፡፡ የፍጆታ ምርቶች ላይ አላግባብ ጭማሬ በሚያደርጉ እና ምርትን በሚያከማቹ አካት ላይም ተገቢው…
የሀገር ውስጥ ዜና የኤርትራ የጦር ጀነራሎችና ከፍተኛ መኮንኖች የከንቲባ ፅህፈት ቤትን ጎበኙ Feven Bishaw Apr 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀነራል አብርሃ ካሳ የተመራው የኤርትራ የጦር ጀነራሎችና ከፍተኛ መኮንኖች የልዑካን ቡድን የከንቲባ ፅህፈት ቤትን ጎበኘ፡፡ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው "የኤርትራ የጦር ጀነራሎች እንኳን ወደ ሁለተኛ ቤታችሁ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአቶ አደም ፋራህ የተመራ የልዑካን ቡድን ለስራ ጉብኝት ጅቡቲ ገባ Mikias Ayele Apr 5, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ጅቡቲ ገብቷል። ጅቡቲ ሲደርሱም በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ልዑኩ ቀደም ብሎ በሶማሊያ ይፋዊ…