Fana: At a Speed of Life!

አምባቸው መኮንን(ዶ/ር) እና ጓዶቻቸው የተሰዉበት የመታሰቢያ መርሀ ግብር ተካሔደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳዳር አምባቸው መኮንን(ዶ/ር) እና ጓዶቻቸውየተሰዉበት 4ኛ ዓመት የመታሰቢያ መርሀ ግብር በአዲስ አበባ ተካሔደ፡፡ ሰኔ 15 ቀን 2011 ዓ. ም "በመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ" አምባቸው መኮንንን(ዶ/ር) ጨምሮ…

ኢትዮጵያና ቤልጂየም በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የቤልጅየም አምባሳደር ስቴፋን ቲጀን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ሀገራቱ በተለያዩ ዘርፎች በትብብር እና በቅንጅት  መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ኢትዮጵያ እና…

39ኛው የሻምበል አበበ ቢቂላ የማራቶን ውድድር የፊታችን እሁድ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 39ኛው የሻምበል አበበ ቢቂላ የማራቶን ውድድር ሰኔ 18 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ መነሻ  እና መድረሻውን  ሰሚት  በሚያደርገው የማራቶን ውድድር ÷ 12 ክለቦች፣ 2 ክልሎችና 1 ከተማ…

በሽብር ወንጀል ተከሳሾች ላይ የቀረበውን የክስ ዝርዝር ዐቃቤ ሕግ ስምና ፊርማ አካትቶ እንዲያቀርብ ትዕዛዝ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሽብር ወንጀል በተከሰሱ ተከሳሾች ላይ የቀረበውን የክስ ዝርዝር ዐቃቤ ሕግ ፊርማ እና ስም አካትቶ አሟልቶ እንዲያቀርብ ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡ ትዕዛዙን የሰጠው የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የፀረሽብርና ሕገመንግስታዊ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት…

በሰሜን ሸዋ መጤ ተምች  በሰብል ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የአፍሪካ እና አሜሪካ መጤ ተምች ጉዳት እያደረሰ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ፡፡ በዞኑ አራት ወረዳዎች 27 ቀበሌዎች ላይ የተከሰተው የአፍሪካ ተምች ከ 5 ሺህ ሄክታር ሰብል በላይ ጉዳት ማድረሱን የመምሪያው…

በአማራ ክልል ያለው የኢንቨስትመንት ፍሰት እየጨመረ መምጣቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ያለው የኢንቨስትመንት ፍሰት እየጨመረ መምጣቱን የክልሉ ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ይኸነው አለም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በአማራ ክልል ባለፉት 11 ወራት…

በመዲናዋ 7ኛው ዙር ከተማ አቀፍ የንባብ ባህል ሳምንት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 7ኛው ዙር ከተማ አቀፍ የንባብ ባህል ሳምንት "ንባብ ለዘለቄታዊ ልማት " በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ በኢትዮ-ኩባ ወዳጅነት ፓርክ ተጀምሯል። በማስጀመሪያ ስነ ስርዓቱ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ወርቅነሽ ብሩ፣ የአዲስ አበባ ባህል፣…

የኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች የምርት ዕድገት በሀገር ምርት ለመኩራት ወሳኝ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ምርት የሚኮራ ትውልድ ለመፍጠር የኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች የምርት እድገት እና ጥራት ወሳኝ ነው ሲሉ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ተናገሩ፡፡ ለ12ኛ ጊዜ 481 ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪዎች ወደ መካከለኛና ለመጀመሪ ጊዜ ወደ ከፍተኛ ደረጃ…

አሜሪካ በላቦራቶሪ የጎለመሰ ሥጋ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቀደች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በላቦራቶሪ የተፈበረከ ሥጋ ለገበያ እንዲቀርብ ፈቅጃለሁ ብላለች፡፡ ይህን ተከትሎም አሜሪካ ከሲንጋፖር ቀጥላ በዓለም ላይ በላቦራቶሪ የሚፈበረክ ሥጋ ሽያጭ ላይ እንዲውል የፈቀደች ሀገር ሆናለች። ደቡብ አፍሪካ በዚሁ መንገድ ሥጋ ማምረት…

ጠ/ሚ ዐቢይ ወደ አረንጓዴ ልማት ሽግግር ለማድረግ ለሚያስፈልገው የገንዘብ ድጋፍ ጠንካራ ዘዴ መፍጠር እንደሚገባ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በፈረንሳይ ፓሪስ በአዲስ የዓለም አቀፍ ፋይናንስ ስምምነት ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የ21ኛው ክፍለ ዘመን ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የባለብዙ ወገን ልማት ባንኮችን ሞዴል ማሻሻል" በሚል ርዕስ…