Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ቴሌኮም እና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም እና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዲጂታል የዳኝነት አገልግሎትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ የፌደራል ፍርድ ቤቶች አገልግሎት አሰጣጥን በቴክኖሎጂ ለማገዝ እና ይበልጥ ቀልጣፋ እና ፈጣን…

ከአበርገሌ የተፈናቀሉ ከ37 ሺህ በላይ ወገኖች ወደ ቀያቸው መመለስ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋግኽምራ ብሔረሰብ ዞን ከአበርገሌ ወረዳ ተፈናቅለው በሰቆጣ ከተማ መጠለያ ጣቢያ የነበሩ ከ37 ሺህ በላይ ወገኖች ወደ ቀያቸው መመለስ ጀመሩ፡፡ ተመላሾቹ በግጭቱ ምክንያት ከቀያቸው ከተፈናቀሉ ከሁለት ዓመት በላይ ሆኗቸዋል ተብሏል፡፡ የዞኑ…

ዘመናዊ የቄራ አገልግሎት ግንባታን ወደ ስራ ለማስገባትበቅንጅትና መስራት ይገባል-አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ከከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በዓለም ባንክ ድጋፍ በ"ዩ አይ አይ ዲፒ" ፕሮግራም እየተከናወነ በሚገኘው የዘመናዊ ቄራ አገልግሎት ዙሪያ…

193 ድርጅቶች የልዩ መብት የተፈቀደላቸው ኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች መርሐ ግብር ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ለ193 ድርጅቶች "የልዩ መብት የተፈቀደላቸው ኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች መርሐ ግብር" ተጠቃሚ እንዲሆኑ እውቅና ሰጥቷል። የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት÷ ኮሚሽኑ የተጣለበትን ሃላፊነት ለመወጣት…

አቶ ደመቀ መኮንን በተመድ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ ካትሪን ሶዚ ጋር ተወያይተዋል።   በዚህ ወቅትም አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች እና…

መንግስታት የአንድ ወገን ማዕቀብን እንዲያቆሙ የሚጠይቅ ውሳኔ ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት (ዩ ኤን ኤች አር ሲ) መንግስታት የአንድ ወገን ማዕቀብ እንዲያቆሙ የሚጠይቅ ውሳኔ አፀደቀ፡፡ ምክር ቤቱ ሰኞ ዕለት ሁሉም ሀገራት የዓለም አቀፍ ህግን እና የሀገራትን ሰላማዊ ግንኙነት…

አሜሪካ ከደቡብ ኮሪያ እና ጃፓን ጋር የባሕር ኃይል ልምምድ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ፣ ደቡብ ኮሪያ እና ጃፓን ጥምር የባሕር ኃይል ወታደራዊ ልምምድ ማካሄድ ጀመሩ፡፡ ወታደራዊ ልምምዱ በአሜሪካ የሚመራ ሲሆን፥ በኒውክሌር የሚንቀሳቀሰው የአሜሪካው  አውሮፕላን ተሸካሚ ግዙፍ መርከብ ተሳታፊ መሆኑን አር ቲ ዘግቧል፡፡…

የኢትዮ – አንጎላን ግንኙነት ማጠናከር ይገባል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለበርካታ ዓመታት የዘለቀውን የኢትዮ-አንጎላ ወዳጅነት በቢዝነስ ዘርፉም ማጠናከር እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ አቶ ደመቀ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የአንጎላ አምባሳደር…

ምክር ቤቱ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ሌሊሴ ደሳለኝን ሹመት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ሌሊሴ ደሳለኝን እና ምክትል ፕሬዚዳንት ወይዘሮ ዛህራ ኡመር አሊ ሹመትን መርምሮ አፀደቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው እለት 13ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ…

ምክር ቤቱ የአንድ የምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአንድ ምክር ቤት አባልን ያለመከሰስ መብት አነሳ፡፡   የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት 13ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው፡፡   በጉባኤውም የፍትሕ ሚኒስቴር ባቀረበው…