Fana: At a Speed of Life!

የ9 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር የአካባቢ ጥበቃ ፕሮጀክት ድጋፍ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በሚቀጥሉት አምስት አመታት ለሚተገበረው የተቀናጀ የአካባቢ ጥበቃና ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል የ9 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ተፈርሟል፡፡ ፕሮጀክቱ የአየር ንብረት አካታች ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ፣ ከአየር…

ዩክሬን ወደ ክሬሚያ በሚወስደው ድልድይ ላይ ጥቃት መፈፀሟን ሩሲያ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን ወደ ክሬሚያ በሚወስደው የኮንሃር ድልድይ ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈፀሟን ሩሲያ ገልፃለች፡፡ “የክሬሚያ መግቢያ” በመባል የሚታወቀው ይህ ድልድይ ክሬሚያን ከሩሲያ እና ከደቡባዊ የኬርሰን ግዛት ጋር የሚያገናኝ ሲሆን በድልድዩ ላይ በተፈጸመው…

በአዲስ አበባ ለ150 ሺህ 199 ተማሪዎች ከተማ አቀፍ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት ተደርጓል- የትምህርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለ150 ሺህ 199 የስድስተኛ እና የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ከተማ አቀፍ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የትምህርት ቢሮው የፈተና እና ምዘና አስተዳደር ዳይሬክተር ዲናኦል ጫላ÷ ለፈተናው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዲስ የዓለም አቀፍ ፋይናንስ ስምምነት ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ፈረንሳይ ፓሪስ በአዲስ የዓለም አቀፍ ፋይናንስ ስምምነት ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከልዑካን ቡድናቸው ጋር በጉባዔው ላይ ለመሳተፍ ፈረንሳይ መግባታቸው ይታወሳል። በጉባዔው ላይ የፈረንሳዩ…

የበላይነህ ክንዴ ግሩፕ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መገጣጠሚያ ፋብሪካ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ብርሃን ከተማ የተገነባው የበላይነህ ክንዴ ግሩፕ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መገጣጠሚያ ፋብሪካ መገጣጠም ጀመረ። ፋብሪካው በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ሚኒባስ፣ መለስተኛ አውቶቡስ እና የከተማ አውቶቡስ ተሽከርካሪዎችን ማምረት መጀመሩን የበላይነህ ክንዴ…

የ60 ሺህ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ቅድመ ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመንግስት እና የግል አጋርነት መርሐ ግብር የ60 ሺህ መኖሪያ ቤቶች ቅድመ ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት አካሄደ፡፡ ቤቶቹ በ3 ዓመታት ውስጥ ተገንብተው ይጠናቀቃሉ መባሉን የከንቲባ ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡ ከ200…

የአፍሪካ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ከፍተኛ የሚኒስትሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞችን በእኩልነትና በምክንያታዊነት መጠቀም የሚያስችል ሁለተኛው ከፍተኛ የሚኒስትሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ስብሰባው “የእኩል ምክንያታዊ የድንበር ተፋሰስ ወንዞች ተጠቃሚነት ለአፍሪካ ብልፅግና…

በደብረ ብርሃን 38 ቢሊየን ብር ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ 38 ቢሊየን ብር ላስመዘገቡ 260 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ  መስጠቱን የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ገለጸ። እነዚህ ኢንቨስትመንቶች በሙሉ አቅማቸው ወደሥራ ሲገቡ ለ22 ሺህ ዜጎች የሥራ…

ከ2 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ለሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ፈጥረናል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሥራ አጥነት ችግርን ለመቅረፍ በተከናወኑ ሥራዎች ከ2 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር መቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ኢንተርፕራይዞችን ወደ ኢንቨስትመንት እንዲሸጋገሩ የክልሉ…

በኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የተመራ ልዑክ ጅቡቲ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር እና የወቅቱ የምስራቅ አፍሪካ ፖሊስ አዛዦች ኅብረት ፕሬዚዳንት ጄኔራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል የተመራ ልዑክ ማምሻውን ጅቡቲ ገባ፡፡ ልዑኩ ወደ ጅቡቲ ያቀናው የጅቡቲ ብሄራዊ ፖሊስ የተመሰረተበትን 46ኛ ዓመት…